-
ማቴዎስ 1:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ዳዊት ከኦርዮ ሚስት ሰለሞንን ወለደ፤+
-
ሉቃስ 3:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ኢየሱስ+ ሥራውን ሲጀምር 30 ዓመት ገደማ ሆኖት ነበር፤+ ሕዝቡም የዮሴፍ ልጅ+ እንደሆነ አድርገው ያስቡ ነበር፤
ዮሴፍ የሄሊ ልጅ፣
-
ሉቃስ 3:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እሴይ የኢዮቤድ ልጅ፣+
ኢዮቤድ የቦዔዝ ልጅ፣+
ቦዔዝ የሰልሞን ልጅ፣+
ሰልሞን የነአሶን ልጅ፣+
-
-
-
-
-