የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 29:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊባኖስ ወደ ፍራፍሬ እርሻነት ይለወጣል፤+

      የፍራፍሬ እርሻውም እንደ ጫካ ይቆጠራል።+

  • ኢሳይያስ 32:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 የማይደፈረው ማማ ባዶ ሆኗልና፤

      ሁካታ የነበረበት ከተማ ወና ቀርቷል።+

      ኦፌልና+ መጠበቂያ ግንቡ ለዘለቄታው ጠፍ ሆነዋል፤

      የዱር አህዮች መፈንጫና

      የመንጎች መሰማሪያ ሆነዋል፤+

      15 ይህም የሚሆነው መንፈስ ከላይ እስኪፈስብን፣+

      ምድረ በዳውም የፍራፍሬ እርሻ እስከሚሆን፣

      የፍራፍሬ እርሻውም እንደ ጫካ እስከሚቆጠር ድረስ ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ