-
ኤርምያስ 30:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “እኔ አድንህ ዘንድ ከአንተ ጋር ነኝና” ይላል ይሖዋ።
-
-
ሚክያስ 7:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እሱ ለዘላለም አይቆጣም፤
ታማኝ ፍቅር በማሳየት ደስ ይሰኛልና።+
-