የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 49:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ሴሎ* እስኪመጣ ድረስ በትረ መንግሥት ከይሁዳ፣+ የአዛዥም በትር ከእግሮቹ መካከል አይወጣም፤+ ለእሱም ሕዝቦች ይታዘዙለታል።+

  • መዝሙር 89:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አንተም እንዲህ ብለሃል፦ “ከመረጥኩት ጋር ቃል ኪዳን ገብቻለሁ፤+

      ለአገልጋዬ ለዳዊት ምያለሁ፦+

       4 ‘ዘርህ ለዘላለም ጸንቶ እንዲኖር አደርጋለሁ፤+

      ዙፋንህንም ከትውልድ እስከ ትውልድ አጸናለሁ።’”+ (ሴላ)

  • መዝሙር 110:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 110 ይሖዋ ጌታዬን

      “ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስከማደርግልህ ድረስ+

      በቀኜ ተቀመጥ”+ አለው።

  • ኢሳይያስ 9:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ልጅ ተወልዶልናልና፤+

      ወንድ ልጅም ተሰጥቶናል፤

      ገዢነትም* በጫንቃው ላይ ይሆናል።+

      ስሙ ድንቅ መካሪ፣+ ኃያል አምላክ፣+ የዘላለም አባትና የሰላም መስፍን ይባላል።

  • ኢሳይያስ 11:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በዚያን ቀን የእሴይ ሥር+ ለሕዝቦች ምልክት* ሆኖ ይቆማል።+

      ብሔራት ከእሱ መመሪያ ይሻሉ፤*+

      ማረፊያ ስፍራውም እጅግ የከበረ ይሆናል።

  • ሉቃስ 1:32, 33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 እሱም ታላቅ ይሆናል፤+ የልዑሉም አምላክ ልጅ ይባላል፤+ ይሖዋ* አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤+ 33 በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘላለም ንጉሥ ሆኖ ይገዛል፤ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።”+

  • ራእይ 5:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 ሆኖም ከሽማግሌዎቹ አንዱ “አታልቅስ። እነሆ፣ ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ፣+ የዳዊት+ ሥር+ ድል ስላደረገ+ ሰባቱን ማኅተሞችና ጥቅልሉን ሊከፍት ይችላል” አለኝ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ