-
ኢሳይያስ 14:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 “ፍልስጤማውያን ሆይ፣ የመቺያችሁ በትር ስለተሰበረ
አንዳችሁም ብትሆኑ ደስ አይበላችሁ።
-
-
ኤርምያስ 47:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
47 ፈርዖን ጋዛን ከመውጋቱ በፊት ፍልስጤማውያንን+ በተመለከተ ወደ ነቢዩ ኤርምያስ የመጣው የይሖዋ ቃል ይህ ነው።
-