የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:36
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 36 ይሖዋ ሕዝቡን ይዳኛል፤+

      አገልጋዮቹ አቅም እንዳነሳቸው፣

      ረዳት የለሽና ደካማ የሆኑት ብቻ እንደቀሩ ሲያይ

      ለእነሱ ያዝንላቸዋል።*+

  • ኢሳይያስ 60:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የባዕድ አገር ሰዎች ቅጥሮችሽን ይገነባሉ፤

      ነገሥታታቸውም ያገለግሉሻል፤+

      በቁጣዬ መትቼሻለሁና፤

      በሞገሴ* ግን ምሕረት አሳይሻለሁ።+

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ከይሖዋ ታማኝ ፍቅር የተነሳ ሙሉ በሙሉ አልጠፋንም፤+

      ምሕረቱ ፈጽሞ አያልቅምና።+

  • ሆሴዕ 11:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ኤፍሬም ሆይ፣ እንዴት ልተውህ እችላለሁ?+

      እስራኤል ሆይ፣ እንዴት አሳልፌ ልሰጥህ እችላለሁ?

      እንዴትስ እንደ አድማህ አደርግሃለሁ?

      ደግሞስ እንዴት እንደ ጸቦይም ላደርግህ እችላለሁ?+

      ስለ አንተ ያለኝ አመለካከት ተለወጠ፤

      የርኅራኄ ስሜቴም ተቀሰቀሰ።*+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ