-
ሕዝቅኤል 39:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 “‘በብሔራት መካከል በግዞት እንዲኖሩ ሳደርግና ከዚያም አንዳቸውንም ሳላስቀር ወደ ገዛ ምድራቸው መልሼ ሳመጣቸው፣ እኔ አምላካቸው ይሖዋ እንደሆንኩ ያውቃሉ።+
-
-
ሶፎንያስ 3:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 በዚያን ጊዜ መልሼ አመጣችኋለሁ፤
አዎ፣ በዚያን ጊዜ እሰበስባችኋለሁ።
-