-
ኤርምያስ 48:29, 30አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 “ስለ ሞዓብ ኩራት ሰምተናል፤ እሱ በጣም ትዕቢተኛ ነው፤
ስለ እብሪቱ፣ ስለ ኩራቱ፣ ስለ ትዕቢቱና ስለ ልቡ ማበጥ ሰምተናል።”+
30 “‘ቁጣውን አውቃለሁ’ ይላል ይሖዋ፤
‘ሆኖም ጉራው ከንቱ ይሆናል።
አንዳች ነገር አያደርጉም።
-