-
ኤርምያስ 25:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 “‘በዚያም ቀን፣ ይሖዋ የገደላቸው ከምድር ዳር እስከ ምድር ዳር ድረስ ይሆናሉ። አይለቀስላቸውም፣ አይሰበሰቡም ወይም አይቀበሩም። በምድር ላይ እንደ ፍግ ይሆናሉ።’
-
-
ኢዩኤል 2:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “በጽዮን ቀንደ መለከት ንፉ!+
በቅዱሱ ተራራዬ ላይ ቀረርቶ አሰሙ።
-