የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 107:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እሱ የተጠማውን* አርክቷልና፤

      የተራበውንም* በመልካም ነገሮች አጥግቧል።+

  • ኢሳይያስ 55:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 55 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ+ ኑ፤ ወደ ውኃው ኑ!+

      እናንተ ገንዘብ የሌላችሁ ኑና ገዝታችሁ ብሉ!

      አዎ፣ ኑና ያለገንዘብ፣ ያለዋጋም የወይን ጠጅና ወተት+ ግዙ።+

  • ኤርምያስ 31:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 የዛለውን* አድሳለሁና፤ የደከመውንም* ሁሉ አበረታለሁ።”+

  • ማቴዎስ 5:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ደስተኞች ናቸው፤+ ይጠግባሉና።*+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ