የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w92 12/15 ገጽ 31
  • የ1992 መጠበቂያ ግንብ የርዕሰ ጉዳዮች ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ1992 መጠበቂያ ግንብ የርዕሰ ጉዳዮች ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ጠባዮች
  • ይሖዋ
  • የይሖዋ ምስክሮች
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • ዋና ዋና የጥናት ርዕሰ ትምህርቶች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
  • የተስፋይቱ ምድር ገጽታዎች
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
w92 12/15 ገጽ 31

የ1992 መጠበቂያ ግንብ የርዕሰ ጉዳዮች ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን ቀን የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

የአፍሪካ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች፣ 9/1

እርስ በርሱ ይጋጫልን? 7/15

ከአምላክ የመጣ ስጦታ፣ 5/15

ለዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ናሙና የሚሆን በብራና የተጻፈ፣ 10/15

ከሙት ባሕር ጥቅሎች የመጨረሻው መውጣት፣ 1/1

የስፓንኛ መጽሐፍ ቅዱስ ያደረገው የሕልውና ተጋድሎ፣ 6/15

ከግብፅ የቆሻሻ ክምር ውስጥ ውድ ሀብት ተገኘ (ኦክሲርንኩስ የእጅ ጽሑፎች)፣ 2/15

የናሽ ፓፒረስ ጥቅም፣ 12/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ጠባዮች

ጊዜያችሁ የተያዘው በሞቱ ሥራዎች ነው ወይስ በይሖዋ አገልግሎት? 7/1

በጭንቀት ጊዜ መጽናኛ ማግኘት ይቻላል፣ 7/15

ሽማግሌዎች—ኃላፊነታችሁን ለሌሎች አካፍሉ! 10/15

ሽማግሌዎች—ሌሎችን በየዋህነት መንፈስ አስተካክሉ፣ 11/15

‘በፍቅር ላይ የተመሠረተ ጥብቅ ምክር፣ 4/15

‘ከሁሉ የሚበልጠውን የፍቅር መንገድ መከተል፣’ 7/15

ራስን የመሠዋት መንፈስ ይኑራችሁ! 2/1

የምትከፍለውን ዋጋ አስልተኸዋልን? 8/15

ተግሣጽን በመቀበል መታዘዝን ተማር፣ 10/1

‘የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ፣’ 5/15

“ወደ እኔ ተመለሱ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፣” 8/1

‘መጠመቅ አለብኝን?’ 10/1

መዋሸት በጣም ቀላል የሆነው ለምንድን ነው? 12/15

የብስጭትን ስሜት መቋቋም ይቻላል! 9/15

ይሖዋ

ይህ ትውውቅ ነው ወይስ ወዳጅነት? 6/1

“ወደ እኔ ተመለሱ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ”፣ 8/1

የይሖዋ ምስክሮች

ማስታወቂያ (ለአስተዳደር አካሉ የተደረገ እርዳታ)፣ 4/15

አምላክ የሰጠውን ነፃነት ከሚያፈቅሩ ሕዝቦች ጋር መሰብሰብ፣ 1/15

ችግርና አደጋ ቢኖርም መጡ፣ 7/1

በውጊያ በፈራረሰችው ላይቤሪያ ክርስቲያናዊ ታማኝነትን መጠበቅ፣ 1/1

“በገነት” ውስጥ እውነተኛ ደስታ እያገኙ ነው (ሃዋይ)፣ 9/15

በፖላንድ “የተመረጡትን ዕቃዎች መሰብሰብ”፣ 7/15

የጊልያድ ምሩቃን፣ 6/1, 12/1

የጎአጅሮ ሕንዶች ለምሥራቹ ጥሩ ምላሽ ሰጡ (ኮሎምቢያ፣ ቬንዙዌላ)፣ 5/15

አምላኪዎቹን መሰብሰብ፣ 1/1

ከታሪካዊ ሆስፒታል ወደ ልዩ የመንግሥት አዳራሽነት (አውስትራሊያ)፣ 8/15

በናሚቢያ እውነትን ለሰዎች በሚገባ መንገድ ማቅረብ፣ 11/15

የሕንድ ውቅያኖስ ደሴቶች ምሥራቹን ሰሙ፣ 2/15

በዕገዳ ሥር በነበርንባቸው ዓመታት ይሖዋ እንክብካቤ አድርጎልናል—ክፍል 1፣ 4/15

በዕገዳ ሥር በነበርንባቸው ዓመታት ይሖዋ እንክብካቤ አድርጎልናል—ክፍል 2፣ 5/1

በዕገዳ ሥር በነበርንባቸው ዓመታት ይሖዋ እንክብካቤ አድርጎልናል—ክፍል 3፣ 5/15

የይሖዋ ምስክሮች—ከስሙ በስተጀርባ ያለው ድርጅት (ቪድዮ ካሴት)፣ 10/1

“በኬፕ ቨርዴ “የሕይወት ውኃ” ይፈልቃል፣ 3/15

አዲሱ መጽሐፍ በሚልዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን አስደስቷል (ታላቁ ሰው)፣ 2/15

ከፍተኛው የናይጄሪያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሃይማኖት ነፃነት አስከበረ፣ 12/15

የስብከቱ ሥራ በማፑቶ! (ሞዛምቢክ)፣ 8/15

በዓለም ከሚገኙት ታላላቅ የባሕር ወደቦች ውስጥ በአንዱ የስብከቱን ሥራ ማከናወን፣ 4/15

በቤልጂየም ለሚገኙ ‘ለሁሉም ዓይነት ሰዎች’ እውነትን ማዳረስ፣ 12/15

የእርዳታ ተልዕኮ ለዩክሬይን፣ 3/15

ይሖዋ ያደረገልንን እዩ! (ኢትዮጵያ)፣ 11/1

በዓለም እንደ ብርሃን ማብራት (መካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ)፣ 10/1

የብዙ ውኃዎችን መንደር እውነት አጥለቀለቃት (ሊባኖስ)፣ 10/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

“ስለ ክርስቶስ መለኮትነት”፣ 1/15

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት

1/1፣ 2/1፣ 3/1፣ 4/1፣ 5/1፣ 6/1፣ 7/1፣ 8/1፣ 9/1፣ 12/1

የሕይወት ታሪኮች

ከቡከንቫልዱ እስር በኋላ እውነትን አገኘሁ (አር ሲግላ)፣ 6/1

“ፍቅራዊ ደግነቱ አይላለች”፣ (ጄ. ቨርጋራ ኦሮዝኮ) 2/1

በመከር ጊዜ አዎንታዊ ምላሽ ሰጠሁ (ደብልዩ ሬሚ)፣ 7/1

ያለብኝን ኩራት በማስወገዴ ደስታ አገኘሁ (ቬራ ብራንዶሊኒ)፣ 8/1

ይሖዋ ጥሩ እንክብካቤ አድርጎልኛል (ሳርን ዋሬራኡ)፣ 9/1

የይሖዋ መንገድ ከሁሉ የበለጠ የአኗኗር መንገድ ነው (ኢ ካንካአንፓአ)፣ 4/1

ይሖዋን ማገልገል ያመጣልኝ ደስታ (ጂ ብሩምሌይ)፣ 12/1

በስድስት ዓመት ዕድሜ የተተለመ ግብ መከታተል (ኤስ ካዋን)፣ 3/1

ጥሪ ሲቀርብላችሁ መልስ ትሰጣላችሁን? (ኤስ ቶሀር)፣ 11/1

ዋና ዋና የጥናት ርዕሰ ትምህርቶች

ሁሉም እውነተኛ ክርስቲያኖች ወንጌላውያን መሆን አለባቸው፣ 9/1

የይሖዋ በረከት ባለጠጋ ታደርጋለች፣ 12/1

“አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራ አግቡ”፣ 12/1

ክርስቶስ ዓመፅን ጠልቷል—አንተስ? 7/15

ዜጋም ሆንክ ባዕድ አምላክ ይቀበልሃል! 4/15

መታሰብ የሚገባው ቀን፣ 3/1

ከአምላክ የሚሰጠውን ነፃነት ዓላማ አትሳቱ፣ 3/15

በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን የነበረው የትምህርት አሰጣጥ፣ 11/1

ትምህርትን በዓላማ መከታተል፣ 11/1

ሽማግሌዎች፣ በጽድቅ ፍረዱ፣ 7/1

አምላካዊ ባሕርይ ያላቸው ሰጪዎች ዘላለማዊ ደስታ ተጠብቆላቸዋል፣ 1/15

ይሖዋን ፍሩ ቅዱስ ስሙንም አክብሩ፣ 1/1

በዓለም ውኃዎች ውስጥ ሰዎችን ማጥመድ፣ 6/15

ነፃ፣ ግን ተጠያቂነት ያለበት ሕዝብ፣ 6/1

ከአምላክ የሚሰጠው ነፃነት ደስታ ያመጣል፣ 3/15

እስከዛሬ ከኖሩት ሁሉ የሚበልጥ ታላቅ ሰው፣ 2/15

የአምላክን የነፃነት አዲስ ዓለም በእልልታ መቀበል፣ 4/1

የሕይወትን ሩጫ እንዴት እየሮጣችሁ ነው? 8/1

በመንፈስ መሪነት የሚከናወን የሚሲዮናዊ ሥራ አፈጻጸም፣ 9/1

“በመንፈስ ቅዱስ ስም”፣ 2/1

ጋብቻ ደስታ የሚገኝበት ብቸኛ ቁልፍ ነውን? 5/15

አስደናቂ ነገሮችን የሚሠራው ይሖዋ፣ 12/15

ይሖዋ፣ የማያዳላው “የምድር ሁሉ ፈራጅ”፣ 7/1

ይሖዋ በብዙ ምሕረት ይቅር ይላል፣ 9/15

ተወቃሹ ይሖዋ አይደለም፣ 11/15

ይሖዋ በደስታ የሚሰጠውን ይወዳል፣ 1/15

የይሖዋ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ፣ 2/1

የይሖዋ ፍቅራዊ የቤተሰብ ዝግጅት፣ 10/15

“የተሰጡ” ሰዎች፣ የይሖዋ ዝግጅት ክፍል ናቸው፣ 4/15

የይሖዋ መንፈስ ሕዝቡን ይመራል፣ 9/15

ይሖዋ የሚያምኑትን ለማዳን የተጠቀመበት “ሞኝነት”፣ 9/15

“በፍጻሜው ዘመን” ነቅታችሁ ኑሩ፣ 5/1

እርስ በርሳችሁ መተናነፃችሁን ቀጥሉ፣ 8/15

የይሖዋን ቀን በሐሳባችሁ አቅርባችሁ ተመልከቱ፣ 5/1

‘ዕድገታችሁ በግልጽ ይታይ’፣ 8/1

ለይሖዋ ያለን ፍቅር እሱን እያገለገልን እንድናመልከው ይቀሰቅሰናል፣ 1/1

ክርስቲያናዊ ነፃነታችሁን በጥበብ ተጠቀሙበት፣ 6/1

ሰው ሠራሽ “አዲስ ዓለም” ቀርቧልን? 4/1

የመሲሑ መገኘትና አገዛዙ፣ 10/1

ዓለማዊ ቅዠቶችን አስወግዳችሁ የመንግሥቱን እውነቶች ተከታተሉ፣ 7/15

ይሖዋን በታማኝነት እየቆማችሁ አገልግሉት፣ 11/15

የሰዎች አጥማጅ ሆኖ ማገልገል፣ 6/15

ከማኅበራዊ መዝናኛ ጥቅሞችን አግኙ፣ ወጥመዶቹን ግን ሽሹ፣ 8/15

ከአምላክ በተሰጣችሁ ነፃነት ጸንታችሁ ቁሙ! 3/15

እውነተኛው ነፃነት ከየት ይገኛል? 4/1

ይሖዋን በማገልገል የሚገኝ እውነተኛ ደስታ፣ 5/15

በአንድ ልብ መጓዝ፣ 12/15

በዓለም ላይ ከፍተኛ ለውጥ ያስከተለው ሳምንት፣ 3/1

“መሲሕን አግኝተናል”! 10/1

መረቡና ዓሦቹ ለአንተ ምን ትርጉም ይኖራቸዋል? 6/15

“እንደ አምላካችን እንደ ይሖዋ ያለ ማን ነው?” 11/15

“ከጭንቀት ቀን” ማን ያመልጥ ይሆን? 5/1

ለኢየሱስ ፍቅር አጸፋውን ትመልሳለህን? 2/15

ቤተሰባችሁ ጥሩ አቋሙን ጠብቆ ወደ አምላክ አዲስ ዓለም እንዲገባ ለማድረግ ጣሩ፣ 10/15

የተለያዩ ርዕሶች

የተማረ ሰው (ጳውሎስ)፣ 11/1

ውድ የሆነውን የሕይወት ስጦታ ማድነቅ፣ 8/1

ለመመለስ የሚያስችል እርምጃ፣ 8/15

“ወደ ... ስም ውስጥ” መጠመቅ፣ 10/15

እንደገና መወለድ፣ 11/15

ሕዝበ ክርስትናና የባሪያ ንግድ፣ 9/1

የሕዝበ ክርስትና ፍሬ በአፍሪካ፣ 9/1

መስቀል—የክርስትና ምልክት ነውን? 11/15

ዲዮቅላጥያን ክርስትናን ተቃወመ፣ 6/15

ወደ መኖሪያቸው እንደሚበሩ ርግቦች፣ 7/15

የእምነት ፈውስ የአምላክ ድጋፍ አለውን? 6/1

ሐሰተኛ ነቢያት፣ 2/1

የቤተሰብ ጭንቀት የጊዜያችን መለያ ምልክት፣ 10/15

የጎርፍ መጥለቅለቅ በዓለም አፈ ታሪኮች ውስጥ፣ 1/15

አምላክ የምታቀርበውን ጸሎት ይሰማልን? 4/15

የኤልያስን የመሰለ እምነት አለህን? 4/1

ተስፋ መቁረጥን የሚያሸንፈው ተስፋ! 7/1

ወንጌል ሊጠቅምህ የሚችለው እንዴት ነው? 12/15

ኃጢአትን እንዴት ትመለከተዋለህ? 11/1

እምነት አንድን የታመመ ሰው ሊረዳ የሚችለው እንዴት ነው? 6/1

ምስሎች ወደ አምላክ ሊያቀርቡህ ይችላሉን? 2/15

ፈላስፋ፣ ክርስትናን ደግፎ የጻፈና ሰማዕት የነበረው—ጀስቲን፣ 3/15

የምትመኘው ምን ዓይነት ደኅንነት እንዲኖር ነው? 3/1

ሕይወት የአምላክ ስጦታ ነው፣ 8/1

የሰው ልጅ በእርግጥ መሲሕ ያስፈልገዋልን? 10/1

የመሲሑ ተስፋ፣ እርግጠኛ ተስፋ ነውን? 10/1

የ1914 ትውልድ ትልቅ ትርጉም የነበረው ለምንድን ነው? 5/1

1914—ዓለምን ያስደነገጠው ዓመት፣ 5/1

በአምላክ ቃል የሚነግዱ አልነበሩም፣ 12/1

ጳውሎስና ፕላቶ ስለ ትንሣኤ የነበራቸው አመለካከት፣ 5/15

ሰው ለዓለም አቀፍ ደኅንነት ያወጣቸው ዕቅዶች፣ 3/1

ብዙዎችን ለማዳን የተከፈለ ቤዛ፣ 6/15

በልሳን መናገር፣ 8/15

‘የአምላክንና የኢየሱስን እውቀት ሳያቋርጡ ማግኘት’፣ 3/1

ክርስትናን ደግፈው የጻፉ ሰዎች (አፖሎጂስቶች) ሥላሴን አስተምረዋልን? 4/1

ሐዋርያዊ አባቶች ሥላሴን አስተምረዋልን? 2/1

ሥላሴ የተስፋፋው መቼና እንዴት ነበር? 8/1

የማይረሳው ጎርፍ፣ 1/15

ምስሎችን ቅዱስ አድርጎ መመልከት አወዛጋቢ ጉዳይ ሆኗል፣ 2/15

የአምላክ መንግሥት ለአንተ ምን ትርጉም ሊኖራት ይችላል? 3/15

በእርግጥ ወንጌል ምንድን ነው? 12/15

አምላክ የሚያስበልጠው እነማንን ነው? 12/1

ጥሩ ሰዎች ለምን መከራ ይደርስባቸዋል? 9/15

ኃጢአት የሌለበት ዓለም እንዴት ይገኛል? 11/1

የምታመልከው የትኛውን አምላክ ነው? 1/1

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ከሙታን የተነሣው ኢየሱስ ከተገለጠላቸው በኋላ መጠራጠራቸውን ቀጠሉን? (ማቴ. 28:17)፣ 12/1

የልደት በዓል ማክበር፣ 9/1

የደም ተዋፅዖዎች በምግብ ውጤቶች ውስጥ፣ 10/15

ቃል ኪዳን ሰጪው መሞት አለበትን? (ዕብ. 9:16)፣ 3/1

ኢየሱስ አጥማቂው ዮሐንስ ከእርሱ በፊት እንደሚሞት አስቀድሞ ያውቅ ነበርን? (ማቴ. 11:11)፣ 2/15

ታማኝ የነበረው ኢዮብ ብቻ ነበርን? (ኢዮብ 1:8)፣ 8/1

ሙሴ “ክርስቶስ” ነበርን? (ዕብ. 11:26)፣ 11/15

ፈርዖን ሣራን አግብቷት ነበርን? 2/1

የተሰረቁ ዕቃዎችን መግዛት፣ 6/15

ዩኒኮርን፣ 6/1

‘የሰው መንገድ ከቆንጆ ጋር’ መሆኑ “በጣም ድንቅ” ነውን? (ምሳሌ 30:19)፣ 7/1

ኖህ በመጀመሪያ ቁራ፣ በኋላም ርግብ የላከው ለምን ነበር? 1/15

ዘካርያስ ደንቆሮም ድዳም ነበርን? (ሉቃስ 1:62)፣ 4/1

የተስፋይቱ ምድር ገጽታዎች

እህል ብሉ እንጀራ ብሉ፣ 9/1

ጌንሳሬጥ—“አስደናቂ ውብ” ስፍራ፣ 1/1

የአይሁዶችና የግሪካውያን መገናኛ ጌርጌሴኖን፣ 7/1

ወደ ሴሎ መሄድ፣ ጥሩና ባለጌ ልጆች፣ 11/1

ይሖዋ ለእስራኤል በሲና ምድረ በዳ የሚያስፈልገውን ሰጠ፣ 5/1

ምድሪቱን ጎብኙ፣ በጎቹን ጎብኙ! 3/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ