የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w95 12/15 ገጽ 31
  • የ1995 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ1995 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • ይሖዋ
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
w95 12/15 ገጽ 31

የ1995 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን ቀን የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

አንድ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያህል ዋጋ ያወጣል? 3/15

አንድ ምሁር በአዲሲቱ ዓለም ትርጉም ተደነቁ፣ 4/15

“ብሉይ ኪዳን” ወይስ “የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች”? 3/1

የማሶሬቲክ ጽሑፍ ምንድን ነው? 5/15

መቼ እንደሚያነቡና እንዴት እንደተጠቀሙ፣ 5/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ማስተዋልን ይበልጥ ማዳበር ትችላለህን? 9/1

‘መንፈሳቸው ለተሰበረ’ ሰዎች የሚሆን ማጽናኛ፣ 11/1

ድክመትን፣ ክፋትንና ንስሐን ለይቶ ማወቅ፣ 1/1

ውገዳ ፍቅራዊ ዝግጅት ነውን? 7/15

“በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፣” 11/15

የቀድሞዎቹ አምላካዊ ቤተሰቦች፣ 9/15

በሃይማኖት በተከፋፈለ ቤተሰብ ውስጥ አምላካዊ ታዛዥነት ማሳየት፣ 6/1

ስለ ጊዜው አጣዳፊነት ያላችሁ ስሜት፣ 10/1

በቅርቡ ያበረታታኸው ሰው አለን? 1/15

የጸሎቶችህን ይዘት ይበልጥ ማዳበር የምትችለው እንዴት ነው? 3/15

ክርስቲያኖች ከሕዝብ ለሚሰነዘርባቸው ነቀፋ ምላሽ የሚሰጡት፣ 4/1

የአቋም ንጽሕናችሁን ጠብቃችሁ በሕይወት ኑሩ! 1/1

ችግሮችን እንዴት መቋቋም እንደሚቻል የሚገልጽ ትምህርት፣ 2/15

ትዕግሥት የጠፋው ለምንድን ነው? 6/15

አምላክ ከማይቀበላቸው ባሕሎች ራቁ! 8/15

መንፈሰ ጠንካራነት የሚያስገኘው ዋጋ፣ 8/1

ጽድቅ አንድን ሕዝብ ከፍ ከፍ ያደርጋል፣ 12/15

የነጠላነት ኑሮ የኢኮኖሚ ችግር ባለበት ጊዜ፣ 6/15

ስጦታ የማበርከት መንፈስ አለህን? 12/15

ራሳችሁን ከማጽደቅ ተጠበቁ! 10/15

ጥፋቱ የማን ነው? 2/1

የሚጤሰውን ክር ታጠፋለህን? 11/15

እነዚህን ጋሬጣዎች ማለፍ ትችላለህ! 7/15

ይሖዋ

የአምላክ ስም የተቀረጸባቸው ሳንቲሞች፣ 5/15

የይሖዋ ምሥክሮች

ከሂማልያ ተራሮች የሚበልጥ ከፍታ ወዳለው ተራራ መውጣት (ኔፓል)፣ 6/15

አቴንስ፣ ግሪክ፣ 10/15

ብራዚል፣ 7/15

በይሖዋ ምሥክሮች ላይ የተመሠረተው ክስ ውሳኔ ተሰጠበት (ግሪክ)፣ 12/15

ዶሚኒካን ሪፑብሊክ፣ 2/15

የጊልያድ ምርቃት፣ 6/1፣ 12/1

“በይሖዋ ፊት ውድ ነኝ!” 12/15

ሕንድ፣ 9/15

በኒዩ የሚገኘውን የመንግሥት አዳራሽ ተመልከቱ! 12/15

ኒው ዚላንድ፣ 11/15

ጡረታ መውጣት አያስፈልገንም! (ጃፓን)፣ 3/15

‘ምናለ ሁሉም ሰው እንደነሱ ቢሆን ኖሮ!’ 9/1

‘ከሕፃናት አፍ’ 1/1

ፖርቶሪኮ፣ 1/15

ሞዛምቢክ ውስጥ “ጨው መሸጥ”፣ 4/15

ሲንጋፖር የአምልኮ ነፃነት ተጋፋች፣ 10/1

ስሪ ላንካ፣ 8/15

ስዊድን፣ 5/15

በፍቅር ተነሳስተው አደረጉት (ባሏ የሞተባት ሴት ቤት ተጠገነ)፣ 10/15

“ገንዘቡ የሚገኘው ከየት ነው?” 12/1

ዛምቢያ፣ 3/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

በኢየሱስ ላይ የተነሱት ጥርጣሬዎች ምክንያታዊ ናቸውን? 8/15

የኢየሱስ ተአምራት፣ 3/1

የመንግሥቱ አዋጅ ነጋሪዎች ሪፖርት

1/1፣ 2/1፣ 3/1፣ 4/1፣ 5/1፣ 7/1፣ 8/1፣ 9/1፣ 11/1፣ 12/1

የሕይወት ታሪኮች

ብቸኛ ብሆንም ፈጽሞ አልተተውኩም (ኤ ሊዊስ)፣ 7/1

በሕይወቴ መሥራት የምችለው ከሁሉ የተሻለ ነገር (ቢ አንደርሰን)፣ 3/1

የወላጆቼን ፈለግ መከተል (ኤች ፓጄት)፣ 10/1

መቶ ዓመት ቢሆነኝም አቅሜ አልደከመም (አር ሚቼል)፣ 12/1

“ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም” (ኤስ ላደሱዩ)፣ 9/1

ወደ ጉልምስና ለማደግ ያደረግሁት ውሳኔ (ሲ ዳካው)፣ 4/1

ውድ የሆነው መንፈሳዊ ቅርሳችን (ኤፍ ስሚዝ)፣ 8/1

ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ እድገት ያስገኛል (ጄ ማግሎቭስኪ)፣ 5/1

እጅግ ውድ የሆነ ሀብት ለሌሎች ማካፈል (ጂ ማላስፒና)፣ 1/1

‘ይህ አገልግሎት ስላለን አንታክትም’ (አር ቴይለር)፣ 2/1

“እንጣላለን እንጂ አንጠፋም” (ዩ ሄልጌሰን)፣ 11/1

እጅግ ውድ የሆነ ዕንቁ ተሰጥቶን ነበር (አር ጉንተር)፣ 6/1

ዋና ዋና የጥናት ርዕሶች

የመጽሐፍ ቅዱስን ምንነት እንዳለ አምኖ መቀበል፣ 5/1

ብናዝንም ተስፋ የሌለን አይደለንም፣ 6/1

ነቅቶ መጠበቅ የሚያስፈልግበት ጊዜ፣ 11/1

በየቀኑ መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ መጠቀም፣ 5/1

እውነተኛውን አምላክ መፍራት የሚያስገኛቸው ጥቅሞች፣ 3/15

ለመለኮታዊ ሉዓላዊነት የቆሙ ክርስቲያን ምሥክሮች፣ 9/1

ሰማያዊ ዜግነት ያላቸው ክርስቲያን ምሥክሮች 7/1

ክርስቲያን ሴቶች ከፍተኛ ግምትና አክብሮች ሊሰጣቸው ይገባል፣ 7/15

የመማፀኛ ከተሞች የአምላክ የምሕረት ዝግጅት ናቸው፣ 11/15

‘ከመጽናናት ሁሉ አምላክ የሚገኝ መጽናኛ፣’ 6/1

“እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ” ቀን፣ 4/15

ራሳችንን የወሰንነው ለማን ነው? 3/1

ሴቶች በጥንት የአምላክ አገልጋዮች ዘንድ የነበራቸው የተከበረ ቦታ፣ 7/15

በቤተሰባችሁ ውስጥ አምላክን ታስቀድማላችሁን? 10/1

ተስፋ አትቁረጡ! 12/1

ተመልሶ በተቋቋመው “ምድር” አንድ ላይ የሚኖሩ ሰዎች፣ 7/1

ከፍተኛና አነስተኛ የብርሃን ብልጭታዎች (ክፍል 1 እና 2)፣ 5/15

በሐዋርያት ዘመን የፈነጠቁ የብርሃን ብልጭታዎች፣ 5/15

እውነተኛ አምላኪዎች የሆኑ እጅግ ብዙ ሰዎች የመጡት ከየት ነው? 2/1

ቅዱስ አገልግሎት የሚያቀርቡ እጅግ ብዙ ሰዎች፣ 2/1

‘አንተ ታናሽ መንጋ፣ አትፍራ’ 2/15

በፍርድ ዙፋን ፊት የምትቀርበው እንዴት ነው? 10/15

ለፍቅርና ለመልካም ሥራ መነቃቃት ያለባችሁ እንዴት ነው? 4/1

ለይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መቅናት፣ 9/15

አስተማሪ አምላክ የሆነው ይሖዋ፣ 8/1

ይሖዋ ለደከሙት ኃይልን ይሰጣል፣ 12/1

አስፈሪው የይሖዋ ቀን ቀርቧል፣ 4/15

‘ቃሉን በደስታ የሚያደርጉ ሰዎች’፣ 12/15

የይሖዋ ደስታ ምሽጋችን ነው፣ 1/15

ይሖዋን በመፍራት ደስታ ማግኘትን መማር፣ 3/15

ራሳችንን ስንወስን የገባነውን ቃል “ዕለት ዕለት” መጠበቅ፣ 3/1

ፍቅር ተገቢ ያልሆነ ቅናትን ድል ያደርጋል፣ 9/15

ሸክማቸው ለከበዳቸው ሰዎች የቀረበ ፍቅራዊ ግብዣ፣ 8/15

“ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነው፣” 8/15

ወላጆችና ልጆች አምላክን አስቀድሙ! 10/1

“በማመዛዘን ችሎታችሁ ተጠቅማችሁ የምታቀርቡት ቅዱስ አገልግሎት፣” 6/15

ታላቁን መከራ በሕይወት ማለፍ፣ 2/15

‘ከክፉ ትውልድ’ መዳን፣ 11/1

ይሖዋን ከልብ በመነጨ ደስታ አገልግሉት፣ 1/15

“በመማፀኛው ከተማ” ውስጥ ቆይተህ ሕይወትህን አድን! 11/15

እስከ ዘመናችን ድረስ ከይሖዋ መማር፣ 8/1

ንጹሕ አቋሙን ሳያጎድፍ የሚኖር ሕዝብ፣ 1/1

“የአምላክ እስራኤል” እና “እጅግ ብዙ ሰዎች፣” 7/1

ጻድቃን ከሞት ይነሣሉ፣ 2/15

‘ልክ እንደታዘዙት አደረጉ’፣ 12/15

በሰይጣንና በሥራዎቹ ላይ ድል መቀዳጀት፣ 1/1

የበጎቹና የፍየሎቹ የወደፊት ዕጣ ምንድን ነው? 10/15

አምላክን እንድታገለግሉ የሚገፋፋችሁ ምንድን ነው? 6/15

እውነተኛውን አምላክ መፍራት ያለብን ለምንድን ነው? 10/15

በሐሰተኛ አማልክት ላይ የተነሡ ምሥክሮች፣ 9/1

በአምላክ ፊት ወድ ናችሁ! 4/1

የተለያዩ ርዕሶች

አሞናውያን፣ ለተደረገላቸው ደግነት ጥላቻ የመለሱ ሰዎች፣ 12/15

መላእክት፣ 11/1

በቅርቡ የሚመጣ የተሻለ ሕይወት! 11/15

ከፊታችን የተሻለ ሕይወት ይጠብቀናል፣ 8/1

ደም የመውሰድ ጉዳይ እንደገና እየተጤነ ነው፣ 8/1

ካታራውያን—ክርስቲያን ሰማዕታት ናቸውን? 9/1

የፈጠራ ችሎታ የአምላክ ስጦታ ነው 2/1

አሁን ያለው ፍርሃት ለዘላለም ይወገዳል! 10/15

ፍርሃት ወዳጅ ነው ወይስ ጠላት? 10/15

ሃምሳ ዓመት ሙሉ ያልተሳኩ ጥረቶች (የተባበሩት መንግሥታት)፣ 10/1

የመዋለድና የጦርነት ሴት አማልክት፣ 11/15

ዓለምን የሚገዛው አምላክ ነውን? 7/15

አምላክ ዕድላችንን አስቀድሞ ወስኖታልን? 2/15

ጥላቻ ያከትም ይሆን? 6/15

መለኮታዊ መመሪያን ተቀብሏል (የኢየሱስ አሳዳጊ አባት የሆነው ዮሴፍ)፣ 1/15

የመሲሑ መንገድ ጠራጊ ነበር (መጥምቁ ዮሐንስ)፣ 5/15

ሕይወት ለአንተ ምን ያህል ውድ ነው? 1/15

ቅናት፣ 9/15

ቅናት ሕይወቴን ሊያሳጣኝ ነበር፣ 9/15

ቀረዓታውያንና እውነትን ለማግኘት ያደረጉት ፍለጋ፣ 7/15

ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠንቀቁ፣ 3/15

ማይሞኒደስ—የአይሁድን እምነት መልሶ ያዋቀረው ሰው 3/1

ማሶሬቶች፣ 9/15

ትርጉም የለሽ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነውን? (መናዘዝ)፣ 9/15

“የሚንቀሳቀስ” ተራራ (አየርላንድ)፣ 4/15

የቀድሞ አባቶቻችን የሚያገኙት አዲስ ሕይወት፣ 5/15

ዕድል ተወስኗል የሚለው እምነት፣ 2/15

ታላቅ ሥራ አከናውኖ ያለፈ መጽሐፍ አታሚ (ሮበርት ኤቲን)፣ 4/15

ሃይማኖት—ሊወያዩበት የማይገባ ርዕስ ነውን? 4/1

ሃይማኖታዊ እውነት ሊደረስበት ይቻላልን? 4/15

ወደ ነፃነት የሚወስደው ጠባብ መንገድ፣ 9/1

በመንፈሳዊ ዓለም ውስጥ ያሉ ገዥዎች፣ 7/15

ምቀኛ ሰው፣ 9/15

ብርሃናቸው አልጠፋም፣ 11/15

የሃይማኖት ምሁራንን ግራ ያጋባ ጉዳይ (የነፍስ ዘላለማዊነት)፣ 3/1

‘እውነት ምንድን ነው?’ 7/1

የንግድ ሥራህ ምን መሥዋዕት እንድትከፍል ያስገድድሃል? 5/1

ድህነት ፈጽሞ የማይኖርበት ጊዜ፣ 5/1

ወግ ከእውነት ጋር በሚጋጭበት ጊዜ፣ 12/1

ፍርሃት የሚያከትመው መቼ ይሆን? 8/15

ዊሊያም ቲንደል ለየት ያለ ማስተዋል የነበረው ሰው፣ 11/15

ይሖዋን ታወድሰዋለህን? 3/15

ሴቶች በዓለም ዙሪያ፣ 6/15

ምግባረ ብልሹነት የሌለበት ዓለም፣ 6/1

ጦርነት የማይኖርበት ዓለም የሚመጣው መቼ ነው? 10/1

ሃይማኖትህ ከቶውንም ተጥሎ ሊሸሽ የማይገባው መርከብ ነውን? 2/1

“ያችን ሴት ኤልዛቤልን፣” 2/15

የአንባብያን ጥያቄዎች

ጥምቀት በሚካሄድበት ጊዜ ማሳየት የሚገባን ጠባይ፣ 4/1

“ትውልድ” (1 ጴጥ 2:9፤ ማቴ 24:34)፣ 11/1

የመጀመሪያዎቹ የአስተዳደር አካል አባላት አይሁዶች ብቻ ስለነበሩ አምላክ አዳልቷልን? 7/1

የኢየሱስ ሊቀ ካህንነት በአሁኑ ጊዜ ‘ለሌሎች በጎች’ የሚጠቅመው እንዴት ነው? 6/1

ማርያም ኤልሳቤጥን ልትጠይቅ ስትሄድ እርጉዝ ነበረችን? 7/15

‘ከስም ሁሉ በላይ’ (ፊልጵ 2:9)፣ 11/15

“በፍቅር ፍርሃት የለም” (1 ዮሐ 4:18)፣ “እግዚአብሔርን ፍሩ” (1 ጴጥ 2:17)፣ 8/1

‘ብዙዎች አስተማሪዎች አይሁኑ’ (ያዕ 3:1)፣ 9/15

“ሌሎች በጎች” እና “እጅግ ብዙ ሰዎች” ልዩነት አላቸው? 4/15

ገላትያ 6:8 ላይ የተጠቀሰው “መንፈስ፣” 6/15

ፍልስጤማውያን እነማን ነበሩ? 2/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ