የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 7/10 ገጽ 4
  • ነሐሴ 2 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ነሐሴ 2 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ነሐሴ 2 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 7/10 ገጽ 4

ነሐሴ 2 የሚጀምር ሳምንት

ነሐሴ 2 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 54

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

lv ምዕ. 17 አን. 1-10

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 1 ነገሥት 18-20

ቁ. 1፦ 1 ነገሥት 18:21-29

ቁ. 2፦ ሰማይና ምድር ያልፋሉ ሲባል ምን ማለት ነው? (ራእይ 21:1)

ቁ. 3፦ ልናስወግዳቸው የሚገቡን በራስ የመመራት ዝንባሌዎች የትኞቹ ናቸው? (rs ገጽ 190 አን. 3 እስከ ገጽ 191 አን. 3)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 15

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ አገልግሎትህን ማስፋት የምትችልባቸው መንገዶች—ክፍል 4። የተደራጀ ሕዝብ በተባለው መጽሐፍ ገጽ 116 አንቀጽ 1-4 ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ የሚቀርብ ንግግር። በመንግሥት አዳራሽ ግንባታ ለተሳተፉ ወይም በቤቴል ላገለገሉ አንድ ወይም ሁለት አስፋፊዎች ከዚህ የአገልግሎት ዘርፍ በጣም የወደዱት ምኑን እንደሆነ ቃለ ምልልስ አድርግላቸው።

10 ደቂቃ፦ ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት።

10 ደቂቃ፦ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶችን በማስጀመር ረገድ የተገኙ ተሞክሮዎች። ከአድማጮች ጋር በሚደረግ ውይይት የሚቀርብ። ሰዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምሩ በምንጋብዝበት ልዩ ቀን በክልላችሁ ውስጥ ስለተከናወኑ ነገሮች ተናገር። አድማጮች ያገኙትን ተሞክሮ እንዲናገሩ ጋብዝ። አንድ ወይም ሁለት ግሩም ተሞክሮዎችን በሠርቶ ማሳያ መልክ እንዲቀርቡ ማድረግ ትችላለህ። ሰዎችን በምናነጋግርበት በመጀመሪያው ቀን እንዴት ጥናት ማስጀመር እንደሚቻል የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ በማድረግ ክፍልህን ደምድም።

መዝሙር 24

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ