የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 10/13 ገጽ 4
  • ኅዳር 4 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኅዳር 4 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ኅዳር 4 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 10/13 ገጽ 4

ኅዳር 4 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ኅዳር 4 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 43 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

cf ምዕ. 14 ከአን. 1-9 (30 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ቲቶ 1-3 እስከ ፊልሞና 1-25 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ቲቶ 2:1-15 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ የአንድ ሃይማኖታዊ ድርጅት አባል መሆን አስፈላጊ ነው?—rs ገጽ 325 አን. 2 እስከ ገጽ 326 አን. 1 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ “ለፈጠራ ወሬዎች” ትኩረት ከመስጠት መቆጠብ ያለብን ለምንድን ነው?—1 ጢሞ. 1:3, 4፤ 2 ጢሞ. 4:3, 4 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 1

10 ደቂቃ፦ በኅዳር ወር መጽሔቶችን ለማበርከት የሚረዱ ሐሳቦች። በውይይት የሚቀርብ፤ የሚከተሉትን ጥያቄዎች አድማጮችን ጠይቅ፦ የመንግሥት ዜና ቁጥር 38⁠ን በምናበረክትበት ወቅት ሁኔታው አመቺ ከሆነ ቅዳሜና እሁድ መጽሔቶችን ማበርከት ያለብን ለምንድን ነው? ይህን ለማድረግ የሚያስችሉን አጋጣሚዎች የትኞቹ ናቸው? ውይይታችንን ከመንግሥቱ ዜናው ወደ መጽሔቶቹ ለማዞር ምን ማለት እንችላለን? እያንዳንዱን መጽሔት ከመንግሥቱ ዜና ቁጥር 38 ጋር እንዴት ማበርከት እንደሚቻል የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

10 ደቂቃ፦ ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት።

10 ደቂቃ፦ የአምላክ ቃል ኃይለኛ ነው። (ዕብ. 4:12) በ2013 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ከገጽ 57 አንቀጽ 1 እስከ ገጽ 59 አንቀጽ 3 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። ምን ትምህርት እንዳገኙ አድማጮችን ጠይቅ።

መዝሙር 37 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ