የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 8/15 ገጽ 4
  • የአቀራረብ ናሙናዎች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአቀራረብ ናሙናዎች
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • መጽሔቶችን ለማበርከት ምን ማለት ይቻላል?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2007
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • የአቀራረብ ናሙናዎች
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
ለተጨማሪ መረጃ
የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
km 8/15 ገጽ 4

የአቀራረብ ናሙናዎች

መጠበቂያ ግንብ መስከረም 1

“የይሖዋ ምሥክሮች ተብለን የምንጠራው ለምን እንደሆነ ጠይቀው ያውቃሉ? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው።] የዚህን ጥያቄ መልስ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አምላክ ስሙን በገለጸበት ቦታ ላይ እናገኛለን። [መዝሙር 83:18⁠ን አንብብ።] የይሖዋ ምሥክሮች ስለሆንን ስለ እሱም ሆነ ለሰው ልጆች ስላለው ዓላማ ለሰዎች እናሳውቃለን። ይህ የመጠበቂያ ግንብ እትም የይሖዋ ምሥክሮችን በተመለከተ ትክክለኛ ግንዛቤ እንዲኖርዎት ይረዳል።”

ንቁ! መስከረም

“ብዙ ሰዎች ለመኖር ገንዘብ ያስፈልጋል በሚለው ሐሳብ ይስማማሉ። ይሁንና ስለ ገንዘብ ከልክ በላይ መጨነቅ አደገኛ ነው ቢባል አይስማሙም? [ሐሳቡን እንዲገልጽ ዕድል ስጠው።] መጽሐፍ ቅዱስ በዚህ ረገድ የሚሰጠውን ማስጠንቀቂያ ልብ ይበሉ። [1 ጢሞቴዎስ 6:9⁠ን አንብብ።] ይህ መጽሔት ለገንዘብ ሚዛናዊ አመለካከት ማዳበር የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።”

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ