የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ኅዳር ገጽ 2
  • ሙሴ የተሰጠውን መመሪያ በጥንቃቄ ተከትሏል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሙሴ የተሰጠውን መመሪያ በጥንቃቄ ተከትሏል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • በአገልግሎት ስብሰባ ላይ ክፍል ለሚያቀርቡ ወንድሞች የተሰጠ መመሪያ
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • የይሖዋን መንገድ መማር
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2005
  • ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ የነበረው እንዴት ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ኅዳር ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 39–40

ሙሴ የተሰጠውን መመሪያ በጥንቃቄ ተከትሏል

39:32, 43፤ 40:1, 2, 16

ሙሴ ከማደሪያ ድንኳኑ አሠራርና አተካከል ጋር በተያያዘ ይሖዋ የሰጠውን ዝርዝር መመሪያ በጥንቃቄ ተከትሏል። እኛም በተመሳሳይ ከይሖዋ ድርጅት የምናገኘውን መመሪያ በሙሉ ማዳመጥ እንዲሁም በፍጥነትና በሙሉ ልብ መታዘዝ ይኖርብናል። መመሪያው ያን ያህል አስፈላጊ ባይመስልም ወይም መመሪያው የተሰጠበት ምክንያት ባይገባንም እንኳ እንዲህ ማድረጋችን አስፈላጊ ነው።—ሉቃስ 16:10

በሚከተሉት ጉዳዮች ረገድ መመሪያዎችን ማዳመጥና በጥንቃቄ መከተል ያለብን ለምንድን ነው?

  • በመስክ አገልግሎት ስምሪት ስብሰባ ወቅት

  • ለድንገተኛ ሕክምና ዝግጅት ከማድረግ ጋር በተያያዘ

  • ለአደጋ ዝግጁ ከመሆን ጋር በተያያዘ

ፎቶግራፎች፦ ወንድሞችና እህቶች የተሰጣቸውን መመሪያ ሲከተሉ። 1. አንድ የአገልግሎት ቡድን በረንዳ ላይ ስምሪት ሲያደርግ። 2. አንዲት እህት በሕጋዊ ሰነድ ላይ የሕክምና ውሳኔዎቿን ስታሰፍር። 3. አንድ ቤተሰብ ለአደጋ ጊዜ የሚሆኑ ቁሳቁሶችን ወደ ቦርሳ ሲያስገባ።
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ