የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ጥር ገጽ 3
  • “ንጉሥ ለጽድቅ ይነግሣል”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ንጉሥ ለጽድቅ ይነግሣል”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ለራሳችሁም ሆነ ለመንጋው ሁሉ ትኩረት ስጡ’
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • “በአደራ የተሰጣችሁን የአምላክ መንጋ ጠብቁ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ‘የአምላክን መንጋ ጠብቁ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • ‘አንተ ታናሽ መንጋ፣ አትፍራ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ጥር ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢሳይያስ 29-33

“ንጉሥ ለጽድቅ ይነግሣል”

ንጉሡ ኢየሱስ መንጋውን የሚንከባከቡ “ገዢዎች” ወይም ሽማግሌዎች ሰጥቶናል

32:1-3

  • ሽማግሌዎች “ከውሽንፍር እንደ መሸሸጊያ” በመሆን መንጋውን ከሚያጋጥመው ስደትና ተስፋ መቁረጥ ለመጠበቅ ጥረት ያደርጋሉ

  • ሽማግሌዎች ‘ውኃ በሌለበት ምድር እንዳለ ጅረት’ በመሆን በመንፈሳዊ ለተጠሙ ሰዎች ያልተበረዘውንና የጠራውን የእውነት ውኃ በመስጠት እንዲረኩ ያደርጋሉ

  • ሽማግሌዎች ‘በደረቅ ምድር እንዳለ ትልቅ ቋጥኝ ጥላ’ በመሆን መንጋው እረፍት እንዲያገኝ ያደርጋሉ፤ ይህንንም የሚያደርጉት መንፈሳዊ መመሪያና ማበረታቻ በመስጠት ነው

    በጥንት ዘመን የነበረ አንድ ሰው ከውሽንፍር ሲከለል፣ የምንጭ ውሃ ሲጠጣ እንዲሁም በአንድ ቋጥኝ ጥላ ሥር እረፍት ሲያደርግ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ