የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ጥቅምት ገጽ 8
  • ‘ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ’

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ‘ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ’
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ከሐሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
  • ከእናንተ ጋር እንሄዳለን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
  • ‘የሚድኑት’ እነማን ናቸው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1998
  • የአምላክ ስም
    ንቁ!—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ጥቅምት ገጽ 8

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢዩኤል 1-3

‘ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ’

2:28, 29

ቅቡዓን ክርስቲያኖች ትንቢት በመናገሩ ሥራ ይካፈላሉ። እነዚህ ቅቡዓን “ስለ አምላክ ታላቅ ሥራ” ይናገራሉ እንዲሁም ‘የመንግሥቱን ምሥራች’ ያውጃሉ። (ሥራ 2:11, 17-21፤ ማቴ. 24:14) ሌሎች በጎችም በዚህ ሥራ በመካፈል ቅቡዓኑን ይደግፋሉ

ቅቡዓን ክርስቲያኖች በጴንጤቆስጤ ዕለት፣ ‘የመንግሥቱን ምሥራች’ የተለያየ ዘር ላላቸው ሰዎች በመመሥከር ‘ትንቢት ሲናገሩ’

2:32

‘የይሖዋን ስም መጥራት’ ሲባል ምን ማለት ነው?

  • ስሙን ማወቅ

  • ስሙን ማክበር

  • በስሙ ባለቤት ላይ እምነት መጣልና በእሱ መታመን

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ትንቢት በመናገሩ ሥራ ቅቡዓኑን መደገፍ የምችለው እንዴት ነው?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ