የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 6:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ ሆይ፣ ዝያለሁና ሞገስ አሳየኝ።*

      ይሖዋ ሆይ፣ አጥንቶቼ ተንቀጥቅጠዋልና ፈውሰኝ።+

  • መዝሙር 38:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ከቁጣህ የተነሳ መላ ሰውነቴ ታመመ።*

      ከኃጢአቴም የተነሳ አጥንቶቼ ሰላም የላቸውም።+

  • ኢሳይያስ 57:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ለዘላለም የሚኖረውና+ ስሙ ቅዱስ የሆነው፣+

      ከፍ ከፍ ያለውና እጅግ የከበረው እንዲህ ይላልና፦

      “ከፍ ባለውና ቅዱስ በሆነው ስፍራ እኖራለሁ፤+

      ደግሞም የተሰበረ ልብ ካለውና መንፈሱ ከተደቆሰው ጋር እሆናለሁ፤

      ይህም የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ፣

      የተሰበረ ልብ ያላቸውንም አነቃቃ ዘንድ ነው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ