የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 97:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እናንተ ይሖዋን የምትወዱ፣ ክፉ የሆነውን ነገር ጥሉ።+

      እሱ የታማኝ አገልጋዮቹን ሕይወት* ይጠብቃል፤+

      ከክፉዎች እጅ* ይታደጋቸዋል።+

  • መዝሙር 101:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በዓይኖቼ ፊት የማይረባ* ነገር አላኖርም።

      ከትክክለኛው መንገድ የሚወጡ ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች እጠላለሁ፤+

      ከእነሱ ጋር የሚያገናኘኝ ምንም ጉዳይ የለም።*

  • ምሳሌ 8:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ይሖዋን መፍራት ማለት ክፉ ነገርን መጥላት ነው።+

      ትዕቢትን፣ ኩራትን፣+ ክፉ መንገድንና ጠማማ ንግግርን እጠላለሁ።+

  • ምሳሌ 13:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ጻድቅ ውሸትን ይጠላል፤+

      የክፉ ሰው ድርጊት ግን ኀፍረትና ውርደት ያመጣበታል።

  • ሮም 12:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ፍቅራችሁ ግብዝነት የሌለበት ይሁን።+ ክፉ የሆነውን ተጸየፉ፤+ ጥሩ የሆነውን አጥብቃችሁ ያዙ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ