የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 15:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ይሖዋ ሆይ፣ በድንኳንህ ውስጥ በእንግድነት የሚስተናገድ ማን ነው?

      በተቀደሰ ተራራህ የሚኖር ማን ነው?+

       2 ያለነቀፋ* የሚመላለስ፣+

      ትክክል የሆነውን የሚያደርግ፣+

      በልቡም እውነትን የሚናገር ሰው ነው።+

  • መዝሙር 24:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ወደ ይሖዋ ተራራ መውጣት የሚችል ማን ነው?+

      በቅዱስ ስፍራውስ ሊቆም የሚችል ማን ነው?

       4 ከክፋት የጸዱ እጆችና ንጹሕ ልብ ያለው፣+

      በእኔ ሕይወት* በሐሰት ያልማለ፣

      በማታለልም መሐላ ያልፈጸመ።+

  • መዝሙር 25:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ከይሖዋ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት የሚኖራቸው እሱን የሚፈሩ ሰዎች ናቸው፤+

      ቃል ኪዳኑንም ያሳውቃቸዋል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ