-
መዝሙር 72:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
72 አምላክ ሆይ፣ ፍርዶችህን ለንጉሡ ስጥ፤
ጽድቅህንም ለንጉሡ ልጅ አጎናጽፍ።+
-
-
ኢሳይያስ 9:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
የሠራዊት ጌታ የይሖዋ ቅንዓት ይህን ያደርጋል።
-