የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 28:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 እነዚህም ከወይን ጠጅ የተነሳ መንገድ ይስታሉ፤

      ከሚያሰክር መጠጥ የተነሳም ይንገዳገዳሉ።

      ካህኑና ነቢዩ ከጠጡት መጠጥ የተነሳ መንገድ ይስታሉ፤

      ከወይን ጠጅ የተነሳ ግራ ይጋባሉ፤

      ከሚያሰክር መጠጥ የተነሳም ይንገዳገዳሉ፤

      የሚያዩት ራእይ መንገድ ያስታቸዋል፤

      ፍርድ ሲሰጡም ይሳሳታሉ።+

  • ኤርምያስ 5:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ነቢያቱ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤+

      ካህናቱም በራሳቸው ሥልጣን በኃይል ይገዛሉ።

      የገዛ ሕዝቤም ይህን ወዶታል።+

      ይሁንና መጨረሻው ሲመጣ ምን ታደርጉ ይሆን?”

  • ኤርምያስ 6:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 “ከትንሹ አንስቶ እስከ ትልቁ ድረስ እያንዳንዱ አግባብ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት ይሯሯጣል፤+

      ከነቢዩ አንስቶ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ያጭበረብራል።+

  • ሕዝቅኤል 22:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ነቢያቷ ያደነውን እንስሳ እንደሚቦጫጭቅ የሚያገሳ አንበሳ+ በውስጧ ሴራ ጠንስሰዋል።+ ሰዎችን* ይውጣሉ። ውድ ሀብትንና የከበሩ ነገሮችን ይነጥቃሉ። በውስጧ ያሉትን ብዙ ሴቶች መበለት አድርገዋል።

  • ሶፎንያስ 3:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ነቢያቷ እብሪተኞችና አታላዮች ናቸው።+

      ካህናቷ ቅዱስ የሆነውን ነገር ያረክሳሉ፤+

      በሕጉ ላይ ያምፃሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ