-
ኤርምያስ 2:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ካህናቱ ‘ይሖዋ የት አለ?’ ብለው አልጠየቁም፤+
-
-
ኤርምያስ 8:10-12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ስለዚህ ሚስቶቻቸውን ለሌሎች ሰዎች፣
እርሻዎቻቸውንም ለሌሎች እሰጣለሁ፤+
ከትንሹ አንስቶ እስከ ትልቁ ድረስ ሁሉም አግባብ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት ይሯሯጣልና፤+
ከነቢዩ አንስቶ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉም ያጭበረብራል።+
11 ሰላም ሳይኖር፣
“ሰላም ነው! ሰላም ነው!” እያሉ
የሕዝቤን ሴት ልጅ ስብራት ላይ ላዩን* ለመጠገን ይሞክራሉ።+
12 በፈጸሙት አስጸያፊ ተግባር ኀፍረት ተሰምቷቸዋል?
እነሱ እንደሆነ ጨርሶ ኀፍረት አይሰማቸውም!
ውርደት ምን ማለት እንደሆነ እንኳ አያውቁም!+
“‘ስለዚህ ከወደቁት ጋር ይወድቃሉ።
እነሱን በምቀጣበት ጊዜ ይሰናከላሉ’+ ይላል ይሖዋ።
-