-
ኤርምያስ 5:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 “የእስራኤል ቤት ሆይ፣ እነሆ፣ በሩቅ ቦታ ያለን ብሔር አመጣባችኋለሁ”+ ይላል ይሖዋ።
“እሱም ለረጅም ጊዜ የኖረ ብሔር ነው።
-
-
ዕንባቆም 1:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
የእነሱ ያልሆኑ ቤቶችን ለመውረስ፣
ሰፋፊ የምድር ክፍሎችን ይወራሉ።+
-