የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ዜና መዋዕል 28:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 “አንተም ልጄ ሰለሞን ሆይ፣ የአባትህን አምላክ እወቅ፤ በሙሉ ልብና*+ በደስተኛ* ነፍስ* አገልግለው፤ ይሖዋ ልብን ሁሉ ይመረምራልና፤+ ሐሳብንና ውስጣዊ ዝንባሌን ሁሉ ይረዳል።+ ብትፈልገው ይገኝልሃል፤+ ከተውከው ግን ለዘላለም ይተውሃል።+

  • ኢሳይያስ 26:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ሁለንተናዬ* በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል፤

      አዎ፣ መንፈሴ አንተን በጥብቅ ትፈልጋለች፤+

      በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ

      የምድሪቱ ነዋሪዎች ስለ ጽድቅ+ ይማራሉና።

  • ሶፎንያስ 2:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እናንተ የጽድቅ ድንጋጌዎቹን* የምታከብሩ፣

      በምድር ላይ የምትኖሩ የዋሆች* ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ።+

      ጽድቅን ፈልጉ፤ የዋህነትን* ፈልጉ።

      ምናልባት በይሖዋ የቁጣ ቀን ትሰወሩ ይሆናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ