-
ዘፍጥረት 7:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 በመሆኑም አምላክ ኖኅን ባዘዘው መሠረት ሁሉም ዓይነት ሕያው ፍጡር ተባዕትና እንስት እየሆነ ወደ መርከቡ ገባ። ከዚያም ይሖዋ ከኋላው በሩን ዘጋበት።
-
-
አሞጽ 5:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
የሠራዊት አምላክ ይሖዋ
ከዮሴፍ ለቀሩት ሰዎች ሞገሱን ያሳያቸው ይሆናል።’+
-