የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዕዝራ 1:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 1 በኤርምያስ በኩል የተነገረው የይሖዋ ቃል ይፈጸም ዘንድ+ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ+ በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት የሚከተለውን አዋጅ በመላ ግዛቱ እንዲያውጅ ይሖዋ የፋርሱን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አነሳሳ፤ እሱም ይህ በጽሑፍ እንዲሰፍር አደረገ፦+

      2 “የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል፦ ‘የሰማይ አምላክ ይሖዋ የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤+ በይሁዳ በምትገኘው በኢየሩሳሌምም ቤት እንድሠራለት አዞኛል።+

  • ኢሳይያስ 21:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 አንድ የሚያስጨንቅ ራእይ ተነገረኝ፦

      ከሃዲው ክህደት ይፈጽማል፤

      አጥፊውም ያጠፋል።

      ኤላም ሆይ፣ ተነሺ! ሜዶን ሆይ፣ ክበቢ!+

      እሷ ያስከተለችው ሲቃ ሁሉ እንዲያከትም አደርጋለሁ።+

  • ኢሳይያስ 45:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 45 ይሖዋ ለቀባው ለቂሮስ+ እንዲህ ይላል፦

      ብሔራትን በፊቱ ለማስገዛት፣+

      ነገሥታትን ትጥቅ ለማስፈታት*

      እንዲሁም የከተማው በሮች እንዳይዘጉ

      መዝጊያዎቹን በፊቱ ለመክፈት ስል

      ቀኝ እጁን ለያዝኩት+ ለቂሮስ፦

  • ኤርምያስ 50:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እነሆ፣ እኔ ከሰሜን ምድር የታላላቅ ብሔራትን ጉባኤ አስነስቼ

      በባቢሎን ላይ አመጣባታለሁና።+

      እነሱም እሷን ለመውጋት ይሰለፋሉ፤

      በዚያም በኩል ትያዛለች።

      ፍላጻዎቻቸው እንደ ተዋጊ ፍላጻዎች ናቸው፤

      ወላጆችን የወላድ መሃን ያደርጋሉ፤+

      ዓላማቸውን ሳይፈጽሙ አይመለሱም።

  • ዳንኤል 6:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ስለዚህ ዳንኤል በዳርዮስ+ መንግሥት እንዲሁም በፋርሳዊው በቂሮስ+ መንግሥት ሁሉ ነገር ተሳካለት።

  • ዳንኤል 9:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 በከለዳውያን መንግሥት ላይ ንጉሥ ሆኖ የተሾመውና የሜዶናውያን ተወላጅ የሆነው የአሐሽዌሮስ ልጅ ዳርዮስ+ በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት፣+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ