የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 11:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር የሚቀመጥበት ጊዜ ይኖራል፤+

      ነብርም ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል፤

      ጥጃ፣ አንበሳና* የሰባ ከብት አብረው ይሆናሉ፤*+

      ትንሽ ልጅም ይመራቸዋል።

  • ኢሳይያስ 35:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ምድረ በዳውና ደረቁ ምድር ሐሴት ያደርጋል፤+

      በረሃማው ቦታም ደስ ይለዋል፤ እንደ ሳሮን አበባም * ያብባል።+

  • ኢሳይያስ 65:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እነሆ፣ አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር እየፈጠርኩ ነውና፤+

      የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም፤*

      ወደ ልብም አይገቡም።+

  • የሐዋርያት ሥራ 24:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ደግሞም እነዚህ ሰዎች ራሳቸው ተስፋ እንደሚያደርጉት ጻድቃንም ሆኑ ጻድቃን ያልሆኑ ሰዎች+ ከሞት እንደሚነሱ+ በአምላክ ተስፋ አለኝ።

  • ራእይ 21:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 እኔም አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር አየሁ፤+ የቀድሞው ሰማይና የቀድሞው ምድር አልፈዋልና፤+ ባሕሩም+ ከእንግዲህ ወዲህ የለም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ