የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 139
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • አምላክ አገልጋዮቹን በሚገባ ያውቃል

        • ከአምላክ መንፈስ ማምለጥ አይቻልም (7)

        • ‘ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥሬአለሁ’ (14)

        • ‘ፅንስ እያለሁ ዓይኖችህ አዩኝ’ (16)

        • ‘በዘላለም መንገድ ምራኝ’ (24)

መዝሙር 139:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 16:6, 7፤ 1ዜና 28:9፤ መዝ 17:3፤ 139:23፤ ኤር 20:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2011፣ ገጽ 15

    10/1/1993፣ ገጽ 11

መዝሙር 139:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 16:13
  • +መዝ 94:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2011፣ ገጽ 15

    10/1/1993፣ ገጽ 11-12

መዝሙር 139:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 28:15፤ 2ሳሙ 8:14፤ ኢዮብ 31:4፤ መዝ 121:8፤ ምሳሌ 5:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2011፣ ገጽ 15

    6/1/2006፣ ገጽ 6

    4/1/1995፣ ገጽ 12-13

    10/1/1993፣ ገጽ 11-12

መዝሙር 139:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕብ 4:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2014፣ ገጽ 4-5

    10/1/1993፣ ገጽ 12

መዝሙር 139:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 12

መዝሙር 139:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለእኔ እጅግ አስደናቂ ነው።”

  • *

    ወይም “ከመረዳት አቅሜ በላይ ነው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 26:14፤ 42:3፤ መዝ 40:5፤ ሮም 11:33

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 12

መዝሙር 139:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮናስ 1:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2011፣ ገጽ 27

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

    ንቁ!፣

    4/2011፣ ገጽ 28-29

መዝሙር 139:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በሲኦል።” የሰው ልጆችን ሁሉ መቃብር ያመለክታል። የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 26:6፤ ምሳሌ 15:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 123

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2011፣ ገጽ 27

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

መዝሙር 139:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2011፣ ገጽ 27

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

መዝሙር 139:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 63:8፤ 73:23፤ ኢሳ 41:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2011፣ ገጽ 27

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

መዝሙር 139:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

መዝሙር 139:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዳን 2:22
  • +ዕብ 4:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 12-14

መዝሙር 139:13

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “አበጃጅተህ ሠራኸኝ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 22:9፤ 71:6፤ ኤር 1:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 38

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 21-22

    10/1/1993፣ ገጽ 14

መዝሙር 139:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ ይህን በሚገባ ታውቃለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 1:26
  • +መዝ 19:1፤ 104:24፤ 111:2፤ ራእይ 15:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 171-173

    ንቁ!፣

    5/2011፣ ገጽ 3, 4-8

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 21

    4/1/1996፣ ገጽ 14

    10/1/1993፣ ገጽ 14

    የሕይወት ዓላማ፣ ገጽ 9-10

መዝሙር 139:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ጥልቅ በሆኑ የምድር ክፍሎች ውስጥ በተሸመንኩ ጊዜ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 10:10, 11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 38

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 22

    10/1/1993፣ ገጽ 14

መዝሙር 139:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 172

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 38

    ንቁ!፣

    ቁጥር 3 2017፣ ገጽ 4

    8/2015፣ ገጽ 5-6

    11/2011፣ ገጽ 4-5

    የሕይወት አመጣጥ፣ ገጽ 13, 17

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 22-23

    4/15/1999፣ ገጽ 4-5

    10/1/1993፣ ገጽ 14

መዝሙር 139:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 55:9
  • +ሮም 11:33

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 23-24

    10/1/1993፣ ገጽ 16-18

መዝሙር 139:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ገና እየቆጠርኳቸው እገኛለሁ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 40:5
  • +መዝ 63:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 23-24

    10/1/1993፣ ገጽ 17-18

መዝሙር 139:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የደም ዕዳ ያለባቸው ሰዎች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 5:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 19

መዝሙር 139:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የመሰላቸውን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 20:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 19

መዝሙር 139:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 19:2፤ 2ቆሮ 6:14
  • +መዝ 119:158

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 19

መዝሙር 139:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 101:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/1993፣ ገጽ 19

መዝሙር 139:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እረፍት የሚነሱኝንም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 20:12
  • +መዝ 94:19

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 60

    መጠበቂያ ግንብ፣

    11/15/2009፣ ገጽ 3

    6/15/2007፣ ገጽ 24-25

    9/1/2006፣ ገጽ 16

    6/15/2001፣ ገጽ 22-23

    3/15/1995፣ ገጽ 6

    10/1/1993፣ ገጽ 19-20

መዝሙር 139:24

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 17:3
  • +መዝ 5:8፤ 143:8, 10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 60

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    5/2020፣ ገጽ 29

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 24-25

    9/1/2006፣ ገጽ 16

    6/15/2001፣ ገጽ 22-23

    10/1/1993፣ ገጽ 19-20

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 139:11ሳሙ 16:6, 7፤ 1ዜና 28:9፤ መዝ 17:3፤ 139:23፤ ኤር 20:12
መዝ. 139:2ዘፍ 16:13
መዝ. 139:2መዝ 94:11
መዝ. 139:3ዘፍ 28:15፤ 2ሳሙ 8:14፤ ኢዮብ 31:4፤ መዝ 121:8፤ ምሳሌ 5:21
መዝ. 139:4ዕብ 4:12
መዝ. 139:6ኢዮብ 26:14፤ 42:3፤ መዝ 40:5፤ ሮም 11:33
መዝ. 139:7ዮናስ 1:3
መዝ. 139:8ኢዮብ 26:6፤ ምሳሌ 15:11
መዝ. 139:10መዝ 63:8፤ 73:23፤ ኢሳ 41:13
መዝ. 139:12ዳን 2:22
መዝ. 139:12ዕብ 4:13
መዝ. 139:13መዝ 22:9፤ 71:6፤ ኤር 1:5
መዝ. 139:14ዘፍ 1:26
መዝ. 139:14መዝ 19:1፤ 104:24፤ 111:2፤ ራእይ 15:3
መዝ. 139:15ኢዮብ 10:10, 11
መዝ. 139:17ኢሳ 55:9
መዝ. 139:17ሮም 11:33
መዝ. 139:18መዝ 40:5
መዝ. 139:18መዝ 63:6
መዝ. 139:19መዝ 5:6
መዝ. 139:20ዘፀ 20:7
መዝ. 139:212ዜና 19:2፤ 2ቆሮ 6:14
መዝ. 139:21መዝ 119:158
መዝ. 139:22መዝ 101:3
መዝ. 139:23ኤር 20:12
መዝ. 139:23መዝ 94:19
መዝ. 139:24መዝ 17:3
መዝ. 139:24መዝ 5:8፤ 143:8, 10
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 139:1-24

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የዳዊት መዝሙር። ማህሌት።

139 ይሖዋ ሆይ፣ በሚገባ መርምረኸኛል፤ ደግሞም ታውቀኛለህ።+

 2 አንተ ስቀመጥም ሆነ ስነሳ ታውቃለህ።+

ሐሳቤን ከሩቅ ታስተውላለህ።+

 3 ስጓዝም ሆነ ስተኛ በሚገባ ታየኛለህ፤

መንገዶቼን ሁሉ ታውቃለህ።+

 4 ይሖዋ ሆይ፣ ገና ቃል ከአፌ ሳይወጣ፣

እነሆ፣ አንተ ሁሉን ነገር አስቀድመህ በሚገባ ታውቃለህ።+

 5 ከኋላም ከፊትም ከበብከኝ፤

እጅህንም በላዬ ላይ ታደርጋለህ።

 6 እንዲህ ያለው እውቀት እኔ ልረዳው ከምችለው በላይ ነው።*

በጣም ከፍ ያለ ከመሆኑ የተነሳ ልደርስበት አልችልም።*+

 7 ከመንፈስህ ወዴት ላመልጥ እችላለሁ?

ከፊትህስ ወዴት ልሸሽ እችላለሁ?+

 8 ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤

በመቃብር* አልጋዬን ባነጥፍም እነሆ፣ አንተ በዚያ ትኖራለህ።+

 9 እጅግ ርቆ በሚገኝ ባሕር አቅራቢያ ለመኖር፣

በንጋት ክንፍ ብበር፣

10 በዚያም እንኳ እጅህ ትመራኛለች፤

ቀኝ እጅህም ትይዘኛለች።+

11 “በእርግጥ ጨለማ ይሰውረኛል!” ብል፣

በዚያን ጊዜ በዙሪያዬ ያለው ሌሊት ብርሃን ይሆናል።

12 ጨለማው ለአንተ አይጨልምብህም፤

ይልቁንም ሌሊቱ እንደ ቀን ብሩህ ይሆናል፤+

ጨለማ ለአንተ እንደ ብርሃን ነው።+

13 አንተ ኩላሊቴን ሠርተሃልና፤

በእናቴ ማህፀን ውስጥ ጋርደህ አስቀመጥከኝ።*+

14 በሚያስደምም ሁኔታ ግሩምና ድንቅ ሆኜ ስለተፈጠርኩ+ አወድስሃለሁ።

ሥራዎችህ አስደናቂ ናቸው፤+

ይህን በሚገባ አውቃለሁ።*

15 በስውር በተሠራሁ ጊዜ፣

በማህፀን ውስጥ እያደግኩ በነበረበት ወቅት፣*

አጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም ነበር።+

16 ፅንስ እያለሁ እንኳ ዓይኖችህ አዩኝ፤

የአካሌ ክፍሎች በሙሉ በመጽሐፍህ ተጻፉ፤

አንዳቸውም ወደ ሕልውና ከመምጣታቸው በፊት፣

የተሠሩባቸውን ቀኖች በተመለከተ በዝርዝር ተጻፈ።

17 ሐሳቦችህ ለእኔ ምንኛ ውድ ናቸው!+

አምላክ ሆይ፣ ቁጥራቸው ምንኛ ብዙ ነው!+

18 ልቆጥራቸው ብሞክር ከአሸዋ ይልቅ ይበዛሉ።+

ከእንቅልፌ ስነቃም ገና ከአንተው ጋር ነኝ።*+

19 አምላክ ሆይ፣ ምነው ክፉውን በገደልከው!+

በዚያን ጊዜ ጨካኞች* ከእኔ ይርቁ ነበር፤

20 እነሱ በተንኮል ተነሳስተው በአንተ ላይ ክፉ ነገር* ይናገራሉ፤

ስምህን በከንቱ የሚያነሱ ጠላቶችህ ናቸው።+

21 ይሖዋ ሆይ፣ አንተን የሚጠሉትን እጠላ የለም?+

በአንተ ላይ የሚያምፁትንስ እጸየፍ የለም?+

22 እጅግ ጠላኋቸው፤+

ለእኔ የለየላቸው ጠላቶች ሆነዋል።

23 አምላክ ሆይ፣ በሚገባ ፈትሸኝ፤ ልቤንም እወቅ።+

መርምረኝ፤ የሚያስጨንቁኝንም* ሐሳቦች እወቅ።+

24 በውስጤ ጎጂ የሆነ ዝንባሌ ካለ እይ፤+

በዘላለምም መንገድ ምራኝ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ