የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ማቴዎስ 26
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ማቴዎስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ካህናት ኢየሱስን ለመግደል አሴሩ (1-5)

      • አንዲት ሴት ጥሩ መዓዛ ያለው ዘይት በኢየሱስ ላይ አፈሰሰች (6-13)

      • የመጨረሻው ፋሲካና ይሁዳ የፈጸመው ክህደት (14-25)

      • የጌታ ራት ተቋቋመ (26-30)

      • ኢየሱስ፣ ጴጥሮስ እንደሚክደው ተናገረ (31-35)

      • ኢየሱስ በጌትሴማኒ ጸለየ (36-46)

      • ኢየሱስ ተያዘ (47-56)

      • በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ለፍርድ ቀረበ (57-68)

      • ጴጥሮስ ኢየሱስን ካደው (69-75)

ማቴዎስ 26:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የማለፍ በዓል።” የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 12:14፤ ማር 14:1, 2፤ ሉቃስ 22:1, 2፤ ዮሐ 13:1
  • +ማቴ 16:21፤ 20:18, 19፤ 27:26፤ ማር 15:15፤ ዮሐ 19:16

ማቴዎስ 26:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 26:57፤ ሉቃስ 3:2፤ ዮሐ 11:49፤ 18:13, 24

ማቴዎስ 26:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለማሰርና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 2:2

ማቴዎስ 26:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:3-9፤ ዮሐ 12:1-8

ማቴዎስ 26:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 15:11
  • +ማር 14:7

ማቴዎስ 26:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:8፤ ዮሐ 12:7

ማቴዎስ 26:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:9

ማቴዎስ 26:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 10:2, 4፤ ዮሐ 13:2
  • +ማር 14:10, 11፤ ሉቃስ 22:3-6

ማቴዎስ 26:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ብር ከተባለው ማዕድን የተሠራ ሳንቲም።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 11:57
  • +ዘፀ 21:32፤ ዘካ 11:12፤ ማቴ 27:3

ማቴዎስ 26:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 12:18፤ 23:15፤ ሉቃስ 22:1
  • +ማር 14:12-16፤ ሉቃስ 22:7-13

ማቴዎስ 26:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 16:6
  • +ማር 14:17-21፤ ሉቃስ 22:14

ማቴዎስ 26:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 22:21-23፤ ዮሐ 6:70፤ 13:21, 22

ማቴዎስ 26:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 41:9፤ ማር 14:20፤ ሉቃስ 22:21፤ ዮሐ 13:26

ማቴዎስ 26:24

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 22:22፤ ዮሐ 17:12
  • +ዘዳ 27:25
  • +ማር 14:21

ማቴዎስ 26:26

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ቆሮ 10:16
  • +ማር 14:22፤ ሉቃስ 22:19፤ 1ቆሮ 11:23-26

ማቴዎስ 26:27

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:23፤ ሉቃስ 22:20

ማቴዎስ 26:28

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤፌ 1:7፤ ዕብ 9:20, 22
  • +ማቴ 20:28፤ ማር 14:24
  • +ዘፀ 24:8፤ ኤር 31:31፤ ዕብ 7:22
  • +1ቆሮ 10:16

ማቴዎስ 26:29

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:25፤ ሉቃስ 22:18

ማቴዎስ 26:30

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 22:39፤ ዮሐ 18:1

ማቴዎስ 26:31

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘካ 13:7፤ ማር 14:27, 28፤ ዮሐ 16:32

ማቴዎስ 26:32

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 28:7, 16

ማቴዎስ 26:33

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:29-31

ማቴዎስ 26:34

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:30፤ ሉቃስ 22:34፤ ዮሐ 13:38

ማቴዎስ 26:35

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 22:33

ማቴዎስ 26:36

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 18:1
  • +ማር 14:32-36፤ ሉቃስ 22:40

ማቴዎስ 26:37

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 53:3

ማቴዎስ 26:38

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝናለች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:34

ማቴዎስ 26:39

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 20:22፤ ዮሐ 18:11
  • +ማር 14:36፤ ሉቃስ 22:42፤ ዮሐ 5:30፤ 6:38፤ ዕብ 10:9
  • +ዕብ 5:7

ማቴዎስ 26:40

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:37-42፤ ሉቃስ 22:45

ማቴዎስ 26:41

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፈቃደኛ።”

  • *

    የሰው ዘር ኃጢአተኛና ፍጽምና የጎደለው መሆኑን ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 6:13፤ ሉቃስ 22:46
  • +ማር 13:33፤ 1ጴጥ 5:8፤ ራእይ 16:15
  • +ሉቃስ 18:1፤ ሮም 12:12፤ ኤፌ 6:18፤ 1ጴጥ 4:7
  • +ማር 14:38፤ ሮም 7:23

ማቴዎስ 26:42

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 6:10፤ ዮሐ 12:27

ማቴዎስ 26:47

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:43-47፤ ሉቃስ 22:47-51፤ ዮሐ 18:3

ማቴዎስ 26:50

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 41:9

ማቴዎስ 26:51

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:47፤ ሉቃስ 22:50፤ ዮሐ 18:10

ማቴዎስ 26:52

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 18:11
  • +ዘፍ 9:6

ማቴዎስ 26:53

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ሌጌዎን” በጥንት የሮም ወታደራዊ መዋቅር ውስጥ አንድን ትልቅ ክፍለ ሠራዊት ያመለክት ነበር። እዚህ ላይ ቃሉ ብዛትን ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 6:17፤ ዳን 7:10፤ ማቴ 4:11

ማቴዎስ 26:55

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 19:47፤ ዮሐ 18:20
  • +ማር 14:48, 49፤ ሉቃስ 22:52, 53

ማቴዎስ 26:56

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቅዱሳን መጻሕፍት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 22:16-18፤ ኢሳ 53:1-12፤ ዳን 9:26
  • +ዘካ 13:7፤ ማር 14:50፤ ዮሐ 16:32

ማቴዎስ 26:57

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:53, 54፤ ሉቃስ 22:54, 55
  • +ዮሐ 18:13

ማቴዎስ 26:58

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 18:16

ማቴዎስ 26:59

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:55-59

ማቴዎስ 26:60

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 27:12፤ 35:11

ማቴዎስ 26:61

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 27:39, 40፤ ዮሐ 2:19፤ ሥራ 6:14

ማቴዎስ 26:62

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:60-65

ማቴዎስ 26:63

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 53:7፤ ሥራ 8:32
  • +ሉቃስ 22:67-71

ማቴዎስ 26:64

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዳን 7:13፤ ዮሐ 1:51
  • +መዝ 110:1፤ ሉቃስ 22:69
  • +ማር 14:62፤ ራእይ 1:7

ማቴዎስ 26:66

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 24:16፤ ዮሐ 19:7

ማቴዎስ 26:67

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 50:6
  • +ሉቃስ 22:63, 64
  • +ኢሳ 53:3

ማቴዎስ 26:69

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 14:66-72፤ ሉቃስ 22:54-62፤ ዮሐ 18:15-17

ማቴዎስ 26:71

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 18:25-27

ማቴዎስ 26:73

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አፍህ።”

ማቴዎስ 26:75

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 26:34፤ ማር 14:30፤ ዮሐ 13:38

ተዛማጅ ሐሳብ

ማቴ. 26:2ዘፀ 12:14፤ ማር 14:1, 2፤ ሉቃስ 22:1, 2፤ ዮሐ 13:1
ማቴ. 26:2ማቴ 16:21፤ 20:18, 19፤ 27:26፤ ማር 15:15፤ ዮሐ 19:16
ማቴ. 26:3ማቴ 26:57፤ ሉቃስ 3:2፤ ዮሐ 11:49፤ 18:13, 24
ማቴ. 26:4መዝ 2:2
ማቴ. 26:6ማር 14:3-9፤ ዮሐ 12:1-8
ማቴ. 26:11ዘዳ 15:11
ማቴ. 26:11ማር 14:7
ማቴ. 26:12ማር 14:8፤ ዮሐ 12:7
ማቴ. 26:13ማር 14:9
ማቴ. 26:14ማቴ 10:2, 4፤ ዮሐ 13:2
ማቴ. 26:14ማር 14:10, 11፤ ሉቃስ 22:3-6
ማቴ. 26:15ዮሐ 11:57
ማቴ. 26:15ዘፀ 21:32፤ ዘካ 11:12፤ ማቴ 27:3
ማቴ. 26:17ዘፀ 12:18፤ 23:15፤ ሉቃስ 22:1
ማቴ. 26:17ማር 14:12-16፤ ሉቃስ 22:7-13
ማቴ. 26:20ዘዳ 16:6
ማቴ. 26:20ማር 14:17-21፤ ሉቃስ 22:14
ማቴ. 26:21ሉቃስ 22:21-23፤ ዮሐ 6:70፤ 13:21, 22
ማቴ. 26:23መዝ 41:9፤ ማር 14:20፤ ሉቃስ 22:21፤ ዮሐ 13:26
ማቴ. 26:24ሉቃስ 22:22፤ ዮሐ 17:12
ማቴ. 26:24ዘዳ 27:25
ማቴ. 26:24ማር 14:21
ማቴ. 26:261ቆሮ 10:16
ማቴ. 26:26ማር 14:22፤ ሉቃስ 22:19፤ 1ቆሮ 11:23-26
ማቴ. 26:27ማር 14:23፤ ሉቃስ 22:20
ማቴ. 26:28ኤፌ 1:7፤ ዕብ 9:20, 22
ማቴ. 26:28ማቴ 20:28፤ ማር 14:24
ማቴ. 26:28ዘፀ 24:8፤ ኤር 31:31፤ ዕብ 7:22
ማቴ. 26:281ቆሮ 10:16
ማቴ. 26:29ማር 14:25፤ ሉቃስ 22:18
ማቴ. 26:30ሉቃስ 22:39፤ ዮሐ 18:1
ማቴ. 26:31ዘካ 13:7፤ ማር 14:27, 28፤ ዮሐ 16:32
ማቴ. 26:32ማቴ 28:7, 16
ማቴ. 26:33ማር 14:29-31
ማቴ. 26:34ማር 14:30፤ ሉቃስ 22:34፤ ዮሐ 13:38
ማቴ. 26:35ሉቃስ 22:33
ማቴ. 26:36ዮሐ 18:1
ማቴ. 26:36ማር 14:32-36፤ ሉቃስ 22:40
ማቴ. 26:37ኢሳ 53:3
ማቴ. 26:38ማር 14:34
ማቴ. 26:39ማቴ 20:22፤ ዮሐ 18:11
ማቴ. 26:39ማር 14:36፤ ሉቃስ 22:42፤ ዮሐ 5:30፤ 6:38፤ ዕብ 10:9
ማቴ. 26:39ዕብ 5:7
ማቴ. 26:40ማር 14:37-42፤ ሉቃስ 22:45
ማቴ. 26:41ማቴ 6:13፤ ሉቃስ 22:46
ማቴ. 26:41ማር 13:33፤ 1ጴጥ 5:8፤ ራእይ 16:15
ማቴ. 26:41ሉቃስ 18:1፤ ሮም 12:12፤ ኤፌ 6:18፤ 1ጴጥ 4:7
ማቴ. 26:41ማር 14:38፤ ሮም 7:23
ማቴ. 26:42ማቴ 6:10፤ ዮሐ 12:27
ማቴ. 26:47ማር 14:43-47፤ ሉቃስ 22:47-51፤ ዮሐ 18:3
ማቴ. 26:50መዝ 41:9
ማቴ. 26:51ማር 14:47፤ ሉቃስ 22:50፤ ዮሐ 18:10
ማቴ. 26:52ዮሐ 18:11
ማቴ. 26:52ዘፍ 9:6
ማቴ. 26:532ነገ 6:17፤ ዳን 7:10፤ ማቴ 4:11
ማቴ. 26:55ሉቃስ 19:47፤ ዮሐ 18:20
ማቴ. 26:55ማር 14:48, 49፤ ሉቃስ 22:52, 53
ማቴ. 26:56መዝ 22:16-18፤ ኢሳ 53:1-12፤ ዳን 9:26
ማቴ. 26:56ዘካ 13:7፤ ማር 14:50፤ ዮሐ 16:32
ማቴ. 26:57ማር 14:53, 54፤ ሉቃስ 22:54, 55
ማቴ. 26:57ዮሐ 18:13
ማቴ. 26:58ዮሐ 18:16
ማቴ. 26:59ማር 14:55-59
ማቴ. 26:60መዝ 27:12፤ 35:11
ማቴ. 26:61ማቴ 27:39, 40፤ ዮሐ 2:19፤ ሥራ 6:14
ማቴ. 26:62ማር 14:60-65
ማቴ. 26:63ኢሳ 53:7፤ ሥራ 8:32
ማቴ. 26:63ሉቃስ 22:67-71
ማቴ. 26:64ዳን 7:13፤ ዮሐ 1:51
ማቴ. 26:64መዝ 110:1፤ ሉቃስ 22:69
ማቴ. 26:64ማር 14:62፤ ራእይ 1:7
ማቴ. 26:66ዘሌ 24:16፤ ዮሐ 19:7
ማቴ. 26:67ኢሳ 50:6
ማቴ. 26:67ሉቃስ 22:63, 64
ማቴ. 26:67ኢሳ 53:3
ማቴ. 26:69ማር 14:66-72፤ ሉቃስ 22:54-62፤ ዮሐ 18:15-17
ማቴ. 26:71ዮሐ 18:25-27
ማቴ. 26:75ማቴ 26:34፤ ማር 14:30፤ ዮሐ 13:38
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
  • 27
  • 28
  • 29
  • 30
  • 31
  • 32
  • 33
  • 34
  • 35
  • 36
  • 37
  • 38
  • 39
  • 40
  • 41
  • 42
  • 43
  • 44
  • 45
  • 46
  • 47
  • 48
  • 49
  • 50
  • 51
  • 52
  • 53
  • 54
  • 55
  • 56
  • 57
  • 58
  • 59
  • 60
  • 61
  • 62
  • 63
  • 64
  • 65
  • 66
  • 67
  • 68
  • 69
  • 70
  • 71
  • 72
  • 73
  • 74
  • 75
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ማቴዎስ 26:1-75

የማቴዎስ ወንጌል

26 ኢየሱስ ይህን ሁሉ ተናግሮ በጨረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው፦ 2 “እንደምታውቁት ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ* ይከበራል፤+ የሰው ልጅም በእንጨት ላይ እንዲሰቀል አልፎ ይሰጣል።”+

3 በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ቀያፋ+ ተብሎ በሚጠራው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ውስጥ ተሰብስበው 4 የተንኮል ዘዴ በመጠቀም ኢየሱስን ለመያዝና* ለመግደል ሴራ ጠነሰሱ።+ 5 ይሁን እንጂ “በሕዝቡ መካከል ሁከት እንዳይፈጠር በበዓሉ ወቅት መሆን የለበትም” ይሉ ነበር።

6 ኢየሱስ በቢታንያ፣ የሥጋ ደዌ በሽተኛ በነበረው በስምዖን+ ቤት ሳለ 7 አንዲት ሴት በጣም ውድ የሆነና ጥሩ መዓዛ ያለው ዘይት የያዘ የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ ወደ እሱ ቀረበች፤ እየበላ ሳለም ዘይቱን ራሱ ላይ ታፈስ ጀመር። 8 ደቀ መዛሙርቱ ይህን ሲያዩ ተቆጥተው እንዲህ አሉ፦ “ይህ ሁሉ ብክነት ለምንድን ነው? 9 ይህ ዘይት እኮ በውድ ዋጋ ተሸጦ ለድሆች ሊሰጥ ይችል ነበር።” 10 ኢየሱስ ስለ ምን እየተነጋገሩ እንዳለ አውቆ እንዲህ አላቸው፦ “ይህችን ሴት ለምን ታስቸግሯታላችሁ? እሷ ለእኔ መልካም ነገር አድርጋለች። 11 ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ናቸው፤+ እኔን ግን ሁልጊዜ አታገኙኝም።+ 12 ይህች ሴት ዘይቱን በሰውነቴ ላይ ስታፈስ እኔን ለቀብር ማዘጋጀቷ ነው።+ 13 እውነት እላችኋለሁ፣ በመላው ዓለም ይህ ምሥራች በሚሰበክበት ቦታ ሁሉ ይህች ሴት ያደረገችውም መታሰቢያ ሆኖ ይነገርላታል።”+

14 ከዚህ በኋላ፣ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ይሁዳ+ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ+ 15 “እሱን አሳልፌ ብሰጣችሁ ምን ትሰጡኛላችሁ?” አላቸው።+ እነሱም 30 የብር ሳንቲሞች* ሊሰጡት ተስማሙ።+ 16 ስለዚህ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት ምቹ አጋጣሚ ይፈልግ ነበር።

17 የቂጣ* በዓል+ በሚከበርበት የመጀመሪያ ቀን፣ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ መጥተው “ፋሲካን እንድትበላ የት እንድናዘጋጅልህ ትፈልጋለህ?” አሉት።+ 18 እሱም “ወደ ከተማ ሄዳችሁ እገሌ የተባለውን ሰው፣ ‘መምህሩ “የተወሰነው ጊዜዬ ደርሷል፤ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ፋሲካን በቤትህ አከብራለሁ” ብሏል’ በሉት” አላቸው። 19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ ለፋሲካ በዓሉም ዝግጅት አደረጉ።

20 በመሸም ጊዜ+ ከ12 ደቀ መዛሙርቱ ጋር በማዕድ ተቀመጠ።+ 21 እየበሉ ሳሉም “እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አለ።+ 22 እነሱም በዚህ እጅግ አዝነው ሁሉም ተራ በተራ “ጌታ ሆይ፣ እኔ እሆን?” ይሉት ጀመር። 23 እሱም መልሶ እንዲህ አለ፦ “አሳልፎ የሚሰጠኝ ከእኔ ጋር በሳህኑ ውስጥ የሚያጠቅሰው ነው።+ 24 እርግጥ፣ የሰው ልጅ ስለ እሱ በተጻፈው መሠረት ይሄዳል፤ የሰውን ልጅ አሳልፎ ለሚሰጠው+ ለዚያ ሰው ግን ወዮለት!+ ያ ሰው ባይወለድ ይሻለው ነበር።”+ 25 አሳልፎ ሊሰጠው የተዘጋጀው ይሁዳም “ረቢ፣ እኔ እሆን?” ሲል ጠየቀው። ኢየሱስም “አንተው ራስህ ተናገርከው” አለው።

26 እየበሉም ሳሉ ኢየሱስ ቂጣ አንስቶ ከባረከ በኋላ ቆረሰው፤+ ከዚያም ለደቀ መዛሙርቱ በመስጠት “እንኩ፣ ብሉ። ይህ ሥጋዬን ያመለክታል” አለ።+ 27 ጽዋ አንስቶም አምላክን ካመሰገነ በኋላ ሰጣቸው፤ እንዲህም አለ፦ “ሁላችሁም ከዚህ ጠጡ፤+ 28 ይህ ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ+ የሚፈሰውን+ ‘የቃል ኪዳን+ ደሜን’+ ያመለክታል። 29 ነገር ግን እላችኋለሁ፦ በአባቴ መንግሥት አዲሱን ወይን ከእናንተ ጋር እስከምጠጣበት ቀን ድረስ ከአሁን በኋላ ከዚህ ወይን አልጠጣም።”+ 30 በመጨረሻ የውዳሴ መዝሙር ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ሄዱ።+

31 ከዚያም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “‘እረኛውን እመታለሁ፤ የመንጋውም በጎች ይበተናሉ’+ ተብሎ ስለተጻፈ በዚህች ሌሊት ሁላችሁም በእኔ ላይ በሚደርሰው ነገር የተነሳ ትሰናከላላችሁ። 32 ከተነሳሁ በኋላ ግን ቀድሜአችሁ ወደ ገሊላ እሄዳለሁ።”+ 33 ይሁንና ጴጥሮስ መልሶ “ሌሎቹ ሁሉ በአንተ ምክንያት ቢሰናከሉ እንኳ እኔ ፈጽሞ አልሰናከልም!” አለው።+ 34 ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ፣ በዚህች ሌሊት ዶሮ ሳይጮኽ አንተ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” አለው።+ 35 ጴጥሮስም “አብሬህ መሞት ቢያስፈልገኝ እንኳ በምንም ዓይነት አልክድህም” አለው።+ የቀሩት ደቀ መዛሙርትም ሁሉ እንደዚሁ አሉ።

36 ከዚያም ኢየሱስ ከእነሱ ጋር ጌትሴማኒ ወደተባለ ቦታ መጣ፤+ ደቀ መዛሙርቱንም “ወደዚያ ሄጄ በምጸልይበት ጊዜ እናንተ እዚህ ተቀመጡ” አላቸው።+ 37 ጴጥሮስንና ሁለቱን የዘብዴዎስ ልጆች ይዞ ከሄደ በኋላ እጅግ ያዝንና ይረበሽ ጀመር።+ 38 ከዚያም “እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝኛለሁ።* እዚህ ሁኑና ከእኔ ጋር ነቅታችሁ ጠብቁ” አላቸው።+ 39 ትንሽ ወደ ፊት ራቅ በማለት በግንባሩ ተደፍቶ “አባቴ ሆይ፣ የሚቻል ከሆነ ይህ ጽዋ+ ከእኔ ይለፍ። ሆኖም እንደ እኔ ፈቃድ ሳይሆን እንደ አንተ ፈቃድ ይሁን”+ ብሎ ጸለየ።+

40 ወደ ደቀ መዛሙርቱ ተመልሶ ሲመጣ ተኝተው አገኛቸውና ጴጥሮስን እንዲህ አለው፦ “ከእኔ ጋር አንድ ሰዓት እንኳ ነቅታችሁ መጠበቅ አልቻላችሁም?+ 41 ወደ ፈተና እንዳትገቡ+ ነቅታችሁ ጠብቁ፤+ ሳታሰልሱም ጸልዩ።+ እርግጥ፣ መንፈስ ዝግጁ* ነው፤ ሥጋ* ግን ደካማ ነው።”+ 42 እንደገናም ሄዶ ለሁለተኛ ጊዜ “አባቴ ሆይ፣ የሚቻል ከሆነ ይህ ጽዋ ሳልጠጣው ይለፍ። ካልሆነ ግን የአንተ ፈቃድ ይፈጸም”+ ሲል ጸለየ። 43 ዳግመኛም ተመልሶ ሲመጣ እንቅልፍ ተጫጭኗቸው ስለነበር ተኝተው አገኛቸው። 44 እንደገናም ትቷቸው ሄደና ለሦስተኛ ጊዜ ስለዚያው ነገር ደግሞ ጸለየ። 45 ከዚያም ወደ ደቀ መዛሙርቱ ተመልሶ እንዲህ አላቸው፦ “ይህ የእንቅልፍና የእረፍት ሰዓት ነው? እነሆ፣ የሰው ልጅ ለኃጢአተኞች አልፎ የሚሰጥበት ሰዓት ደርሷል። 46 ተነሱ፣ እንሂድ። እነሆ፣ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቧል።” 47 ገና እየተናገረ ሳለ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው ይሁዳ መጣ፤ ከካህናት አለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሌዎች የተላኩ ሰይፍና ቆመጥ የያዙ ብዙ ሰዎችም አብረውት ነበሩ።+

48 አሳልፎ የሚሰጠውም “እኔ የምስመው ሰው እሱ ነው፤ ያዙት” በማለት ምልክት ሰጥቷቸው ነበር። 49 ይሁዳም በቀጥታ ወደ ኢየሱስ በመሄድ “ረቢ! ሰላም ለአንተ ይሁን” ብሎ ሳመው። 50 ኢየሱስ ግን “ወዳጄ፣ እዚህ የተገኘህበት ዓላማ ምንድን ነው?” አለው።+ በዚህ ጊዜ ሰዎቹ ቀርበው ኢየሱስን ያዙት፤ አሰሩትም። 51 ሆኖም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ሰዶ ሰይፉን በመምዘዝ የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቆረጠው።+ 52 በዚህ ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው፦ “ሰይፍህን ወደ ሰገባው መልስ፤+ ሰይፍ የሚመዙ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ።+ 53  ለመሆኑ በዚህች ቅጽበት ከ12 ሌጌዎን* የሚበልጡ መላእክት እንዲልክልኝ አባቴን መጠየቅ የማልችል ይመስልሃል?+ 54 እንዲህ ከሆነ ታዲያ፣ እንደዚህ ሊሆን ይገባል የሚሉት ቅዱሳን መጻሕፍት እንዴት ይፈጸማሉ?” 55 በዚያን ሰዓት ኢየሱስ ሰዎቹን እንዲህ አላቸው፦ “ወንበዴ የምትይዙ ይመስል ሰይፍና ቆመጥ ይዛችሁ የመጣችሁት እኔን ለመያዝ ነው? በየዕለቱ በቤተ መቅደስ ተቀምጬ አስተምር ነበር፤+ ሆኖም ያን ጊዜ አልያዛችሁኝም።+ 56 ይህ ሁሉ የሆነው ግን በነቢያት መጻሕፍት* የተጻፈው እንዲፈጸም ነው።”+ በዚህ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ሁሉ ጥለውት ሸሹ።+

57  ኢየሱስን ያሰሩት ሰዎች ጸሐፍትና ሽማግሌዎች ወደተሰበሰቡበት+ ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ ቀያፋ+ ወሰዱት። 58 ይሁንና ጴጥሮስ እስከ ሊቀ ካህናቱ ግቢ ድረስ በርቀት ይከተለው ነበር፤ ወደ ውስጥ ከገባ በኋላም መጨረሻውን ለማየት ከቤቱ አገልጋዮች ጋር ተቀመጠ።+

59 በዚህ ጊዜ የካህናት አለቆችና መላው የሳንሄድሪን ሸንጎ ኢየሱስን ለመግደል በእሱ ላይ የሐሰት የምሥክርነት ቃል እየፈለጉ ነበር።+ 60 ይሁንና ብዙ የሐሰት ምሥክሮች ቢቀርቡም ምንም ማስረጃ አላገኙም።+ በኋላ ሁለት ሰዎች ቀርበው 61 “ይህ ሰው ‘የአምላክን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ውስጥ ልሠራው እችላለሁ’ ብሏል” አሉ።+ 62 በዚህ ጊዜ ሊቀ ካህናቱ ቆሞ “ምንም መልስ አትሰጥም? እነዚህ ሰዎች በአንተ ላይ ስለሰጡት ምሥክርነት ምን ትላለህ?” አለው።+ 63 ኢየሱስ ግን ዝም አለ።+ ሊቀ ካህናቱም “አንተ የአምላክ ልጅ ክርስቶስ መሆን አለመሆንህን እንድትነግረን በሕያው አምላክ አስምልሃለሁ!” አለው።+ 64 ኢየሱስም “አንተው ራስህ ተናገርከው። ነገር ግን እላችኋለሁ፦ ከዚህ በኋላ የሰው ልጅ+ በኃያሉ ቀኝ ተቀምጦ+ በሰማይ ደመና ሲመጣ ታያላችሁ”+ አለው። 65 በዚህ ጊዜ ሊቀ ካህናቱ ልብሱን ቀዶ እንዲህ አለ፦ “አምላክን ተሳድቧል! ከዚህ በላይ ምን ምሥክሮች ያስፈልጉናል? ስድቡን እንደሆነ እናንተም ሰምታችኋል። 66 እንግዲህ ምን ትላላችሁ?” እነሱም “ሞት ይገባዋል”+ ብለው መለሱ። 67 ከዚያም ፊቱ ላይ ተፉበት፤+ በቡጢም መቱት።+ ሌሎቹም በጥፊ እየመቱት+ 68 “ክርስቶስ ሆይ፣ ነቢይ ከሆንክ እስቲ ማን እንደመታህ ንገረን?” አሉት።

69 ጴጥሮስ ከቤት ውጭ፣ ግቢው ውስጥ ተቀምጦ ነበር፤ አንዲት አገልጋይ ወደ እሱ መጥታ “አንተም ከገሊላው ኢየሱስ ጋር ነበርክ!” አለችው።+ 70 እሱ ግን “ስለ ምን እየተናገርሽ እንዳለ አላውቅም” በማለት በሁሉም ፊት ካደ። 71 ወደ ግቢው መግቢያ አካባቢ ሲሄድ ሌላ ሴት አየችውና በዚያ ለነበሩት ሰዎች “ይህ ሰው ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበር” አለች።+ 72 እሱም “ሰውየውን አላውቀውም!” ብሎ በመማል ዳግመኛ ካደ። 73 ከጥቂት ጊዜ በኋላ በአካባቢው ቆመው የነበሩት መጥተው ጴጥሮስን “አነጋገርህ* ያስታውቃል፤ በእርግጥ አንተም ከእነሱ አንዱ ነህ” አሉት። 74 በዚህ ጊዜ ጴጥሮስ “ሰውየውን አላውቀውም!” በማለት ይምልና ራሱን ይረግም ጀመር። ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ። 75 ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ”+ ሲል ኢየሱስ የተናገረውን ቃል አስታወሰ። ከዚያም ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ