-
2 ሳሙኤል 22:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እሱ መጠጊያ ለሚያደርጉት ሁሉ ጋሻቸው ነው።+
-
-
መዝሙር 27:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ጦርነት ቢከፈትብኝም እንኳ
በልበ ሙሉነት እመላለሳለሁ።
-
-
መዝሙር 46:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ከእኛ ጋር ነው፤+
የያዕቆብ አምላክ አስተማማኝ መጠጊያችን ነው። (ሴላ)
-
-
መዝሙር 118:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ከበቡኝ፤ አዎ፣ ዙሪያዬን ከበቡኝ፤
እኔ ግን በይሖዋ ስም
መከትኳቸው።
-