-
ዘሌዋውያን 19:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 “‘ፍርድ አታዛቡ። ለድሃው አታዳላ ወይም ባለጸጋውን ከሌሎች አስበልጠህ አትመልከት።+ ለባልንጀራህ ፍትሐዊ ፍርድ ፍረድ።
-
-
1 ጢሞቴዎስ 5:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 እነዚህን መመሪያዎች መሠረተ ቢስ ከሆነ ጥላቻና ከአድልዎ በራቀ መንገድ እንድትጠብቅ በአምላክ፣ በክርስቶስ ኢየሱስና በተመረጡት መላእክት ፊት በጥብቅ አዝሃለሁ።+
-