የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 5:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ነቢያቱ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ፤+

      ካህናቱም በራሳቸው ሥልጣን በኃይል ይገዛሉ።

      የገዛ ሕዝቤም ይህን ወዶታል።+

      ይሁንና መጨረሻው ሲመጣ ምን ታደርጉ ይሆን?”

  • ኤርምያስ 14:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ከዚያም ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ “ነቢያቱ በስሜ የሐሰት ትንቢት ይናገራሉ።+ እኔ አልላክኋቸውም፤ አላዘዝኳቸውም ወይም አላናገርኳቸውም።+ የሐሰት ራእይን፣ ከንቱ የሆነ ሟርትንና የገዛ ልባቸውን ማታለያ ይተነብዩላችኋል።+

  • ሚክያስ 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 መሪዎቿ* በጉቦ ይፈርዳሉ፤+

      ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ፤+

      ነቢያቷም በገንዘብ* ያሟርታሉ።+

      ያም ሆኖ “ይሖዋ ከእኛ ጋር አይደለም?+

      ምንም ዓይነት ጥፋት አይደርስብንም”+

      እያሉ በይሖዋ ይመካሉ።*

  • ሶፎንያስ 3:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ነቢያቷ እብሪተኞችና አታላዮች ናቸው።+

      ካህናቷ ቅዱስ የሆነውን ነገር ያረክሳሉ፤+

      በሕጉ ላይ ያምፃሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ