የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ጴጥሮስ 2
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

2 ጴጥሮስ የመጽሐፉ ይዘት

      • “ሐሰተኛ አስተማሪዎች ይነሳሉ” (1-3)

      • ሐሰተኛ አስተማሪዎች ፍርድ ይጠብቃቸዋል (4-10ሀ)

        • ወደ እንጦሮጦስ የተጣሉ መላእክት (4)

        • የጥፋት ውኃ፤ ሰዶምና ገሞራ (5-7)

      • ሐሰተኛ አስተማሪዎች የሚያሳዩት ባሕርይ (10ለ-22)

2 ጴጥሮስ 2:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 24:24፤ 1ጢሞ 4:1
  • +1ቆሮ 6:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    7/15/2011፣ ገጽ 15-16

    3/1/2006፣ ገጽ 6

    9/1/2004፣ ገጽ 15

    9/1/1997፣ ገጽ 13-14

    የአምላክ ቃል፣ ገጽ 26-27

2 ጴጥሮስ 2:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የሚፈጽሙትን እፍረተ ቢስነት የሚንጸባረቅበት ምግባር።” እዚህ ላይ የገባው አሴልጊያ የሚለው ግሪክኛ ቃል ብዙ ቁጥር ነው። የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 4
  • +ኢሳ 52:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 14

    የአምላክ ቃል፣ ገጽ 26-27, 32-35

2 ጴጥሮስ 2:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ጥፋታቸውም አያንቀላፋም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 4
  • +2ጴጥ 3:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    7/15/2011፣ ገጽ 15-16

    9/1/2004፣ ገጽ 15

    9/1/1997፣ ገጽ 14-15

2 ጴጥሮስ 2:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ጉድጓድ ውስጥ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 6:4፤ ኤፌ 6:12
  • +ይሁዳ 6
  • +1ጴጥ 3:19, 20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 47

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1640

    መጠበቂያ ግንብ፣

    11/15/2008፣ ገጽ 22

    1/15/2006፣ ገጽ 7

    12/15/2003፣ ገጽ 28

    9/1/1997፣ ገጽ 15

    3/15/1991፣ ገጽ 31

2 ጴጥሮስ 2:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 6:9፤ ዕብ 11:7
  • +ዘፍ 8:18
  • +2ጴጥ 3:6
  • +ዘፍ 7:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    10/2021፣ ገጽ 26-27

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    5/2018፣ ገጽ 19

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    1/2017፣ ገጽ 9

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    10/2016፣ ገጽ 27-28

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2013፣ ገጽ 14

    6/1/2008፣ ገጽ 6

    12/15/2003፣ ገጽ 18

    10/1/2003፣ ገጽ 20-21

    11/15/2001፣ ገጽ 30

    12/15/1998፣ ገጽ 10-11

    10/15/1997፣ ገጽ 29

    9/1/1997፣ ገጽ 15

    2/15/1995፣ ገጽ 13

    ምሰሏቸው፣ ገጽ 20

2 ጴጥሮስ 2:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 7
  • +ዘፍ 19:24, 25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/1/2003፣ ገጽ 20-21

    9/1/1997፣ ገጽ 15

2 ጴጥሮስ 2:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እፍረተ ቢስነት የሚንጸባረቅበት ምግባር።” ግሪክኛ፣ አሴልጊያ። የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 19:15, 16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1629

2 ጴጥሮስ 2:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

2 ጴጥሮስ 2:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ከተጨማሪው መረጃ ላይ ሀ5ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 34:19፤ 1ቆሮ 10:13፤ 2ጢሞ 4:18፤ ራእይ 3:10
  • +ሮም 2:5፤ 2ጴጥ 3:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ጠለቅ ብሎ ማስተዋል፣

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/15/2012፣ ገጽ 22-26

2 ጴጥሮስ 2:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጌትነትን የሚንቁትን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 7
  • +ዘፀ 22:28፤ ይሁዳ 8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    11/15/2008፣ ገጽ 22

    6/15/2000፣ ገጽ 16

    9/1/1997፣ ገጽ 16

2 ጴጥሮስ 2:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ከተጨማሪው መረጃ ላይ ሀ5ን ተመልከት።

  • *

    ወይም “በይሖዋ ፊት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/2009፣ ገጽ 23

    6/15/2000፣ ገጽ 16

    9/1/1997፣ ገጽ 16

    ንቁ!፣

    7/8/2003፣ ገጽ 29

2 ጴጥሮስ 2:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 10

2 ጴጥሮስ 2:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 13:13
  • +ይሁዳ 12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 16-17

2 ጴጥሮስ 2:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ጸንተው ያልቆሙትን ነፍሳትም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 5:28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17

2 ጴጥሮስ 2:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 22:5, 6, 7፤ ነህ 13:2፤ ይሁዳ 11፤ ራእይ 2:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17

2 ጴጥሮስ 2:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘኁ 22:31, 34፤ 31:8
  • +ዘኁ 22:28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የስብሰባው አስተዋጽኦ የማመሣከሪያ ጽሑፎች፣ 3/2021፣ ገጽ 8-9

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17

2 ጴጥሮስ 2:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 12, 13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17-18

2 ጴጥሮስ 2:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እፍረተ ቢስነት በሚንጸባረቅበት ድርጊት።” እዚህ ላይ የገባው አሴልጊያ የሚለው ግሪክኛ ቃል ብዙ ቁጥር ነው። የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ይሁዳ 16
  • +2ጴጥ 2:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17-18

2 ጴጥሮስ 2:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለተሸነፈለት ነገር ሁሉ ባሪያ ነውና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ጴጥ 2:16
  • +ሮም 6:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/1997፣ ገጽ 17-18

2 ጴጥሮስ 2:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ጴጥ 1:4
  • +ዕብ 6:4-6፤ 10:26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    3/15/2006፣ ገጽ 31

    9/1/1997፣ ገጽ 18

2 ጴጥሮስ 2:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 12:47፤ ዮሐ 15:22

2 ጴጥሮስ 2:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 26:11

ተዛማጅ ሐሳብ

2 ጴጥ. 2:1ማቴ 24:24፤ 1ጢሞ 4:1
2 ጴጥ. 2:11ቆሮ 6:20
2 ጴጥ. 2:2ይሁዳ 4
2 ጴጥ. 2:2ኢሳ 52:5
2 ጴጥ. 2:3ይሁዳ 4
2 ጴጥ. 2:32ጴጥ 3:9
2 ጴጥ. 2:4ዘፍ 6:4፤ ኤፌ 6:12
2 ጴጥ. 2:4ይሁዳ 6
2 ጴጥ. 2:41ጴጥ 3:19, 20
2 ጴጥ. 2:5ዘፍ 6:9፤ ዕብ 11:7
2 ጴጥ. 2:5ዘፍ 8:18
2 ጴጥ. 2:52ጴጥ 3:6
2 ጴጥ. 2:5ዘፍ 7:23
2 ጴጥ. 2:6ይሁዳ 7
2 ጴጥ. 2:6ዘፍ 19:24, 25
2 ጴጥ. 2:7ዘፍ 19:15, 16
2 ጴጥ. 2:9መዝ 34:19፤ 1ቆሮ 10:13፤ 2ጢሞ 4:18፤ ራእይ 3:10
2 ጴጥ. 2:9ሮም 2:5፤ 2ጴጥ 3:7
2 ጴጥ. 2:10ይሁዳ 7
2 ጴጥ. 2:10ዘፀ 22:28፤ ይሁዳ 8
2 ጴጥ. 2:11ይሁዳ 9
2 ጴጥ. 2:12ይሁዳ 10
2 ጴጥ. 2:13ሮም 13:13
2 ጴጥ. 2:13ይሁዳ 12
2 ጴጥ. 2:14ማቴ 5:28
2 ጴጥ. 2:15ዘኁ 22:5, 6, 7፤ ነህ 13:2፤ ይሁዳ 11፤ ራእይ 2:14
2 ጴጥ. 2:16ዘኁ 22:31, 34፤ 31:8
2 ጴጥ. 2:16ዘኁ 22:28
2 ጴጥ. 2:17ይሁዳ 12, 13
2 ጴጥ. 2:18ይሁዳ 16
2 ጴጥ. 2:182ጴጥ 2:14
2 ጴጥ. 2:191ጴጥ 2:16
2 ጴጥ. 2:19ሮም 6:16
2 ጴጥ. 2:202ጴጥ 1:4
2 ጴጥ. 2:20ዕብ 6:4-6፤ 10:26
2 ጴጥ. 2:21ሉቃስ 12:47፤ ዮሐ 15:22
2 ጴጥ. 2:22ምሳሌ 26:11
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
2 ጴጥሮስ 2:1-22

የጴጥሮስ ሁለተኛው ደብዳቤ

2 ይሁን እንጂ በሕዝቡ መካከል ሐሰተኛ ነቢያት እንደነበሩ ሁሉ በእናንተም መካከል ሐሰተኛ አስተማሪዎች ይነሳሉ።+ እነዚህ ሰዎች ጥፋት የሚያስከትል ኑፋቄ በስውር ያስገባሉ፤ የዋጃቸውን+ ጌታ እንኳ ሳይቀር ክደው በራሳቸው ላይ ፈጣን ጥፋት ያመጣሉ። 2 በተጨማሪም ብዙዎች እነሱ በማንአለብኝነት የሚፈጽሙትን ድርጊት* ይፈጽማሉ፤+ በዚህም ምክንያት የእውነት መንገድ ይሰደባል።+ 3 እነዚህ ሐሰተኛ አስተማሪዎች አስመሳይ ቃላት በመናገር እናንተን በስግብግብነት ይበዘብዟችኋል። ሆኖም ከብዙ ዘመን በፊት የተበየነባቸው ፍርድ+ አይዘገይም፤ ጥፋት እንደሚደርስባቸውም ጥርጥር የለውም።*+

4 ደግሞም አምላክ ኃጢአት የሠሩትን መላእክት ከመቅጣት ወደኋላ አላለም፤+ ይልቁንም በድቅድቅ ጨለማ አስሮ* በማስቀመጥ ፍርዳቸውን እንዲጠባበቁ+ ወደ እንጦሮጦስ* ጣላቸው።+ 5 እንዲሁም የጽድቅ ሰባኪ የነበረውን ኖኅን+ ከሌሎች ሰባት ሰዎች ጋር አድኖ+ ፈሪሃ አምላክ ባልነበራቸው ሰዎች በተሞላው ዓለም ላይ የጥፋት ውኃ ባመጣ ጊዜ+ የጥንቱን ዓለም ከመቅጣት ወደኋላ አላለም።+ 6 ደግሞም ፈሪሃ አምላክ ለሌላቸው ሰዎች ለወደፊቱ ምሳሌ እንዲሆኑ+ የሰዶምና የገሞራ ከተሞችን አመድ በማድረግ ፈርዶባቸዋል።+ 7 ሆኖም ለሕግ የማይገዙ ሰዎች በማንአለብኝነት በሚፈጽሙት ድርጊት* እጅግ እየተሳቀቀ ይኖር የነበረውን ጻድቁን ሎጥን አድኖታል።+ 8 ይህ ጻድቅ ሰው ዕለት ተዕለት በመካከላቸው ሲኖር በሚያየውና በሚሰማው መረን የለቀቀ ድርጊታቸው ጻድቅ ነፍሱን* ያስጨንቅ ነበር። 9 በመሆኑም ይሖዋ፣* ለአምላክ ያደሩ ሰዎችን ከፈተና እንዴት እንደሚያድንና+ ዓመፀኞችን ደግሞ በፍርድ ቀን ለሚደርስባቸው ጥፋት እንዴት ጠብቆ እንደሚያቆይ ያውቃል።+ 10 በተለይ ደግሞ ሰዎችን ለማርከስ+ ሲሉ ከእነሱ ጋር የፆታ ብልግና ለመፈጸም የሚመኙትንና ሥልጣን ያላቸውን የሚንቁትን*+ ለፍርድ ጠብቆ ያቆያቸዋል።

ደፋሮችና በራሳቸው የሚመሩ ከመሆናቸውም በላይ የተከበሩትን ሲሳደቡ አይፈሩም። 11 ይሁንና መላእክት፣ ከእነሱ የላቀ ብርታትና ኃይል ያላቸው ቢሆንም ለይሖዋ* ካላቸው አክብሮት የተነሳ* ሐሰተኛ አስተማሪዎቹን በመስደብ አልነቀፏቸውም።+ 12 እነዚህ ሰዎች ግን ተይዘው ለመገደል እንደተወለዱ፣ በደመ ነፍስ እንደሚንቀሳቀሱ አእምሮ የሌላቸው እንስሳት ናቸው፤ በማያውቁት ነገር እየገቡ ይሳደባሉ።+ በሚከተሉት የጥፋት ጎዳና የተነሳ ለጥፋት ይዳረጋሉ። 13 በሠሩት ክፉ ድርጊት የተነሳ በራሳቸው ላይ ክፉ ነገር በማምጣት ብድራታቸውን ይቀበላሉ።

በጠራራ ፀሐይ የሥጋ ፍላጎታቸውን ማርካትን እንደ ደስታ ይቆጥሩታል።+ እነዚህ ሰዎች እንደ ቆሻሻና እድፍ ናቸው፤ ከእናንተ ጋር በግብዣ ላይ ሲገኙ አታላይ በሆኑ ትምህርቶቻቸው ሌሎችን በማሳት እጅግ ይደሰታሉ።+ 14 አመንዝራ ዓይን+ ያላቸው በመሆኑ ኃጢአት ከመሥራት መታቀብ አይችሉም፤ ጸንተው ያልቆሙትንም* ያማልላሉ። መስገብገብ የለመደ ልብ አላቸው። የተረገሙ ልጆች ናቸው። 15 ቀናውን መንገድ ትተው በተሳሳተ ጎዳና ሄደዋል። ለጥቅም ሲል ክፉ ድርጊት መፈጸም የመረጠውን የቢዖርን ልጅ የበለዓምን መንገድ ተከትለዋል።+ 16 በለዓም ግን ትክክለኛውን መመሪያ በመጣሱ ተወቅሷል።+ መናገር የማትችል አህያ እንደ ሰው ተናግራ የነቢዩን የእብደት አካሄድ ለመግታት ሞከረች።+

17 እነዚህ ሰዎች የደረቁ ምንጮችና በአውሎ ነፋስ የሚነዱ ደመናዎች ናቸው፤ ድቅድቅ ጨለማም ይጠብቃቸዋል።+ 18 በከንቱ ጉራ ይነዛሉ። በተሳሳተ ጎዳና ከሚመላለሱት መካከል በቅርቡ ያመለጡትን ሰዎች የሥጋ ምኞቶቻቸውን በመቀስቀስና+ ማንአለብኝነት የሚንጸባረቅበት ድርጊት በመፈጸም* ያማልሏቸዋል።+ 19 እነሱ ራሳቸው የመጥፎ ሥነ ምግባር ባሪያዎች ሆነው ሳሉ ነፃ ትወጣላችሁ እያሉ ተስፋ ይሰጧቸዋል፤+ ማንም ሰው በሌላ ሰው ከተሸነፈ የዚያ ሰው ባሪያ ይሆናልና።*+ 20 ስለ ጌታችንና አዳኛችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ባገኙት ትክክለኛ እውቀት አማካኝነት ከዓለም ርኩሰት ካመለጡ በኋላ+ ተመልሰው በዚሁ ነገር ከተጠመዱና ከተሸነፉ ከመጀመሪያው ይልቅ የኋለኛው ሁኔታቸው የከፋ እንደሚሆንባቸው ምንም ጥርጥር የለውም።+ 21 የጽድቅን መንገድ በትክክል ካወቁ በኋላ ከተሰጣቸው ቅዱስ ትእዛዝ ወደኋላ ከሚሉ ቀድሞውኑ ባያውቁት ይሻላቸው ነበር።+ 22 “ውሻ ወደ ትፋቱ ይመለሳል፤ የታጠበች አሳማም ተመልሳ ጭቃ ላይ ትንከባለላለች”+ የሚለው እውነተኛ ምሳሌ በእነሱ ላይ ተፈጽሟል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ