-
መዝሙር 22:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ለእርዳታ ወደ እሱ በጮኸ ጊዜ ሰምቶታል።+
-
-
ሉቃስ 15:22-24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 አባትየው ግን ባሪያዎቹን እንዲህ አላቸው፦ ‘ቶሎ በሉ! ምርጥ የሆነውን ልብስ አምጥታችሁ አልብሱት፤ ለእጁ ቀለበት፣ ለእግሩም ጫማ አድርጉለት። 23 የሰባውንም ጥጃ አምጥታችሁ እረዱ፤ እንብላ፤ እንደሰት። 24 ይህ ልጄ ሞቶ ነበርና፤ አሁን ግን ሕያው ሆኗል።+ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኝቷል።’ ከዚያም ይደሰቱ ጀመር።
-