የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

ዘካርያስ የመጽሐፉ ይዘት

ዘካርያስ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ የቀረበ ጥሪ (1-6)

      • ‘ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ’ (3)

    • ራእይ 1፦ በአደስ ዛፎች መካከል የቆሙት ፈረሰኞች (7-17)

      • ‘ይሖዋ እንደገና ጽዮንን ያጽናናል’ (17)

    • ራእይ 2፦ አራት ቀንዶችና አራት የእጅ ጥበብ ባለሙያዎች (18-21)

  • 2

    • ራእይ 3፦ የመለኪያ ገመድ የያዘ ሰው (1-13)

      • ኢየሩሳሌም ትለካለች (2)

      • ይሖዋ “በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር” ይሆናል (5)

      • “እናንተን የሚነካ ሁሉ የዓይኔን ብሌን ይነካል” (8)

      • “ብዙ ብሔራት ከይሖዋ ጋር ይተባበራሉ” (11)

  • 3

    • ራእይ 4፦ ሊቀ ካህናቱ ልብስ ተቀየረለት (1-10)

      • ሰይጣን ሊቀ ካህናቱን ኢያሱን ተቃወመው (1)

      • “ቀንበጥ የሚል ስም ያለውን አገልጋዬን አመጣለሁ!” (8)

  • 4

    • ራእይ 5፦ መቅረዝና ሁለት የወይራ ዛፎች (1-14)

      • ‘በመንፈሴ እንጂ፣ በጉልበት አይደለም’ (6)

      • ሥራው በትንሹ የተጀመረበትን ቀን አትናቁ (10)

  • 5

    • ራእይ 6፦ የሚበር ጥቅልል (1-4)

    • ራእይ 7፦ የኢፍ መስፈሪያ (5-11)

      • ክፋትን የምታመለክት ሴት (8)

      • መስፈሪያዋ ወደ ሰናኦር ምድር ተወሰደች (9-11)

  • 6

    • ራእይ 8፦ አራት ሠረገሎች (1-8)

    • ቀንበጡ ንጉሥና ካህን ይሆናል (9-15)

  • 7

    • ይሖዋ ልባዊ ያልሆነን ጾም ያወግዛል (1-14)

      • “ትጾሙ የነበረው በእርግጥ ለእኔ ነበር?” (5)

      • ‘አንዳችሁ ለሌላው ፍትሕ፣ ታማኝ ፍቅርና ምሕረት አሳዩ’ (9)

  • 8

    • ይሖዋ ለጽዮን ሰላምንና እውነትን ይሰጣል (1-23)

      • ኢየሩሳሌም፣ “የእውነት ከተማ” (3)

      • “እርስ በርሳችሁ እውነትን ተነጋገሩ” (16)

      • ከጾም ወደ ፍስሐ (18, 19)

      • ይሖዋን ከልብ እንፈልግ (21)

      • አሥር ሰዎች የአንድን አይሁዳዊ ልብስ ይይዛሉ (23)

  • 9

    • በአጎራባች ብሔራት ላይ የተላለፈ የአምላክ ፍርድ (1-8)

    • የጽዮን ንጉሥ ይመጣል (9, 10)

      • ትሑት የሆነው ንጉሥ አህያ ላይ ተቀምጦ ይመጣል (9)

    • የይሖዋ ሕዝብ ነፃ ይወጣል (11-17)

  • 10

    • ዝናብ ለማግኘት የሐሰት አማልክትን ሳይሆን ይሖዋን ጠይቁ (1, 2)

    • ይሖዋ ሕዝቡን አንድ ያደርጋል (3-12)

      • ከይሁዳ ቤት ቁልፍ የሆነ ሰው ይወጣል (3, 4)

  • 11

    • የአምላክን እረኛ መናቅ የሚያስከትለው መዘዝ (1-17)

      • “ለእርድ የተዘጋጀውን መንጋ ጠብቅ” (4)

      • ሁለት በትሮች፦ ደስታና ኅብረት (7)

      • የእረኛው ደሞዝ፦ 30 የብር ሰቅል (12)

      • ገንዘቡ ግምጃ ቤት ውስጥ ተጣለ (13)

  • 12

    • ይሖዋ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን ይጠብቃል (1-9)

      • ኢየሩሳሌም፣ “ከባድ ድንጋይ” (3)

    • ለተወጋው ይለቀስለታል (10-14)

  • 13

    • ጣዖታትና ሐሰተኛ ነቢያት ይወገዳሉ (1-6)

      • ሐሰተኛ ነቢያት ኀፍረት ይከናነባሉ (4-6)

    • “እረኛውን ምታ” (7-9)

      • አንድ ሦስተኛው ይነጥራል (9)

  • 14

    • እውነተኛው አምልኮ የሚቀዳጀው የተሟላ ድል (1-21)

      • የደብረ ዘይት ተራራ ለሁለት ይከፈላል (4)

      • “ይሖዋ አንድ፣ ስሙም አንድ ይሆናል” (9)

      • አምላክ ኢየሩሳሌምን የሚቃወሙትን ይቀስፋል (12-15)

      • የዳስ በዓል (16-19)

      • ድስቶች በሙሉ ለይሖዋ የተቀደሱ ይሆናሉ (20, 21)

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ