የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዮሐንስ 17
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ዮሐንስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ኢየሱስ ከሐዋርያቱ ጋር ሆኖ ያቀረበው የመጨረሻ ጸሎት (1-26)

        • አምላክን ማወቅ የዘላለም ሕይወት ያስገኛል (3)

        • ክርስቲያኖች የዓለም ክፍል አይደሉም (14-16)

        • “ቃልህ እውነት ነው” (17)

        • ‘ስምህን አሳውቄአለሁ’ (26)

ዮሐንስ 17:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 12:23፤ 13:31, 32

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 27

ዮሐንስ 17:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በሰው ዘር፤ በሰዎች።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ፊልጵ 2:9, 10
  • +ዮሐ 6:37
  • +ዮሐ 4:14፤ 6:27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 27

ዮሐንስ 17:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    እውነተኛው አምላክ እሱ ብቻ መሆኑን ያመለክታል።

  • *

    ወይም “እውቀት መቅሰም።” እዚህ ላይ የገባው የግሪክኛ ግስ ቀጣይነት ያለውን ድርጊት ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዮሐ 5:20
  • +ኤፌ 4:11, 13፤ 2ጴጥ 3:18
  • +ሉቃስ 10:25-28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    3/2023፣ ገጽ 9-10

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 147

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    4/2021፣ ገጽ 4-5

    መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)፣

    ቁጥር 2 2021፣ ገጽ 10-12

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 23

    መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)፣

    ቁጥር 2 2017፣ ገጽ 6-7

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/15/2015፣ ገጽ 21

    10/15/2013፣ ገጽ 27-28

    10/15/2006፣ ገጽ 5-7

    4/15/2005፣ ገጽ 4-7

    12/15/2002፣ ገጽ 8

    8/1/2001፣ ገጽ 10

    10/1/2000፣ ገጽ 23

    10/15/1993፣ ገጽ 29

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    አስተማሪ፣ ገጽ 255

    እውቀት፣ ገጽ 7-8, 170

    ማመራመር፣ ገጽ 410

ዮሐንስ 17:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 4:34
  • +ዮሐ 13:31

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ፣

    9/2018፣ ገጽ 6

ዮሐንስ 17:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 1:1፤ 8:58፤ ቆላ 1:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 27

ዮሐንስ 17:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አሳውቄአቸዋለሁ።”

  • *

    ወይም “ታዘዋል።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 22:22፤ ሥራ 15:14፤ ዕብ 2:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 28-29

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1659

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 16፣ ገጽ 4

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 184-185

ዮሐንስ 17:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 6:68፤ 8:28፤ 12:49፤ 14:10
  • +ዮሐ 16:27
  • +ዮሐ 16:30

ዮሐንስ 17:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

ዮሐንስ 17:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 16:15

ዮሐንስ 17:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አንድነት እንዳለን።”

  • *

    ወይም “አንድነት እንዲኖራቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 13:1
  • +ዮሐ 10:30፤ 17:21
  • +1ጴጥ 1:5፤ ይሁዳ 24

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 110

    ንጹሕ አምልኮ፣ ገጽ 135-136

ዮሐንስ 17:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 6:39፤ 10:28
  • +መዝ 41:9፤ 109:8፤ ሥራ 1:20
  • +ማር 14:21
  • +ዮሐ 18:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 101

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/2005፣ ገጽ 16

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 171

ዮሐንስ 17:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 15:11

ዮሐንስ 17:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 15:19፤ ያዕ 4:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    3/1/2012፣ ገጽ 5

    7/15/2005፣ ገጽ 29-30

    11/1/1997፣ ገጽ 8

    7/1/1993፣ ገጽ 12-17

    እውቀት፣ ገጽ 123-126

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 188-189

ዮሐንስ 17:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ሰይጣንን ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 6:13፤ 2ተሰ 3:3፤ 1ዮሐ 5:18

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    7/2022፣ ገጽ 23

    ንጹሕ አምልኮ፣ ገጽ 136

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/15/2004፣ ገጽ 17

    4/15/2003፣ ገጽ 13

    11/1/1997፣ ገጽ 8

    ንቁ!፣

    2/8/1998፣ ገጽ 28

ዮሐንስ 17:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 18:36
  • +ቆላ 1:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 45

    ንጹሕ አምልኮ፣ ገጽ 135-136

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280

    ራእይ፣ ገጽ 15

    መጠበቂያ ግንብ፣

    7/15/2005፣ ገጽ 29-30

    ንቁ!፣

    2/8/1998፣ ገጽ 28-29

    እውቀት፣ ገጽ 49-50

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 212

ዮሐንስ 17:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለያቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤፌ 5:25, 26፤ 1ተሰ 5:23፤ 2ተሰ 2:13፤ 1ጴጥ 1:22
  • +መዝ 12:6፤ 119:151, 160

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 14

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    11/2018፣ ገጽ 6

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 280-281

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 29

    7/1/2005፣ ገጽ 5

    3/1/2002፣ ገጽ 14

    ማመራመር፣ ገጽ 289

ዮሐንስ 17:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 20:21

ዮሐንስ 17:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 12:5፤ 1ቆሮ 1:10፤ ገላ 3:28
  • +ዮሐ 10:38፤ 14:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    6/2018፣ ገጽ 8

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/15/2015፣ ገጽ 6

    10/15/2013፣ ገጽ 29

    7/15/1996፣ ገጽ 11-12

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 281

ዮሐንስ 17:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 14:20፤ 17:11፤ 1ዮሐ 3:24

ዮሐንስ 17:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፍጹም አንድነት እንዲኖራቸው።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 29-30

ዮሐንስ 17:24

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ይህ አባባል የአዳምንና የሔዋንን ዘሮች ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 22:28-30፤ 1ተሰ 4:17
  • +ዮሐ 17:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 281

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 30

ዮሐንስ 17:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 8:55፤ 15:21
  • +ማቴ 11:27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/2013፣ ገጽ 30

ዮሐንስ 17:26

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 15:9
  • +ማቴ 6:9፤ ዮሐ 17:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2024፣ ገጽ 10

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 17

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 281

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1659

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/2008፣ ገጽ 21

    10/1/2006፣ ገጽ 22

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 16፣ ገጽ 4

ተዛማጅ ሐሳብ

ዮሐ. 17:1ዮሐ 12:23፤ 13:31, 32
ዮሐ. 17:2ፊልጵ 2:9, 10
ዮሐ. 17:2ዮሐ 6:37
ዮሐ. 17:2ዮሐ 4:14፤ 6:27
ዮሐ. 17:31ዮሐ 5:20
ዮሐ. 17:3ኤፌ 4:11, 13፤ 2ጴጥ 3:18
ዮሐ. 17:3ሉቃስ 10:25-28
ዮሐ. 17:4ዮሐ 4:34
ዮሐ. 17:4ዮሐ 13:31
ዮሐ. 17:5ዮሐ 1:1፤ 8:58፤ ቆላ 1:15
ዮሐ. 17:6መዝ 22:22፤ ሥራ 15:14፤ ዕብ 2:12
ዮሐ. 17:8ዮሐ 6:68፤ 8:28፤ 12:49፤ 14:10
ዮሐ. 17:8ዮሐ 16:27
ዮሐ. 17:8ዮሐ 16:30
ዮሐ. 17:10ዮሐ 16:15
ዮሐ. 17:11ዮሐ 13:1
ዮሐ. 17:11ዮሐ 10:30፤ 17:21
ዮሐ. 17:111ጴጥ 1:5፤ ይሁዳ 24
ዮሐ. 17:12ዮሐ 6:39፤ 10:28
ዮሐ. 17:12መዝ 41:9፤ 109:8፤ ሥራ 1:20
ዮሐ. 17:12ማር 14:21
ዮሐ. 17:12ዮሐ 18:9
ዮሐ. 17:13ዮሐ 15:11
ዮሐ. 17:14ዮሐ 15:19፤ ያዕ 4:4
ዮሐ. 17:15ማቴ 6:13፤ 2ተሰ 3:3፤ 1ዮሐ 5:18
ዮሐ. 17:16ዮሐ 18:36
ዮሐ. 17:16ቆላ 1:13
ዮሐ. 17:17ኤፌ 5:25, 26፤ 1ተሰ 5:23፤ 2ተሰ 2:13፤ 1ጴጥ 1:22
ዮሐ. 17:17መዝ 12:6፤ 119:151, 160
ዮሐ. 17:18ዮሐ 20:21
ዮሐ. 17:21ሮም 12:5፤ 1ቆሮ 1:10፤ ገላ 3:28
ዮሐ. 17:21ዮሐ 10:38፤ 14:10
ዮሐ. 17:22ዮሐ 14:20፤ 17:11፤ 1ዮሐ 3:24
ዮሐ. 17:24ሉቃስ 22:28-30፤ 1ተሰ 4:17
ዮሐ. 17:24ዮሐ 17:5
ዮሐ. 17:25ዮሐ 8:55፤ 15:21
ዮሐ. 17:25ማቴ 11:27
ዮሐ. 17:26ዮሐ 15:9
ዮሐ. 17:26ማቴ 6:9፤ ዮሐ 17:6
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ዮሐንስ 17:1-26

የዮሐንስ ወንጌል

17 ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ቀና ብሎ እንዲህ ሲል ጸለየ፦ “አባት ሆይ፣ ሰዓቱ ደርሷል። ልጅህ ያከብርህ ዘንድ ልጅህን አክብረው፤+ 2 ይህም በሥጋ ለባሽ* ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደሰጠኸው+ ሁሉ እሱም አንተ ለሰጠኸው ሰው+ ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲሰጥ ነው።+ 3 ብቸኛው* እውነተኛ አምላክ+ የሆንከውን አንተንና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ*+ የዘላለም ሕይወት+ ነው። 4 እንድሠራው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ+ በምድር ላይ አከበርኩህ።+ 5 ስለዚህ አባት ሆይ፣ ዓለም ከመመሥረቱ በፊት በጎንህ ሆኜ ክብር እንደነበረኝ+ ሁሉ አሁንም በጎንህ አድርገህ አክብረኝ።

6 “ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገልጬላቸዋለሁ።*+ እነሱ የአንተ ነበሩ፤ አንተም ለእኔ ሰጠኸኝ፤ ደግሞም ቃልህን ጠብቀዋል።* 7 የሰጠኸኝ ነገር ሁሉ ከአንተ የተገኘ መሆኑን አሁን አውቀዋል፤ 8 ምክንያቱም የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁ፤+ እነሱም ተቀብለውታል፤ እንዲሁም የአንተ ተወካይ ሆኜ መምጣቴን በእርግጥ አውቀዋል፤+ አንተ እንደላክኸኝም አምነዋል።+ 9 ስለ እነሱ እለምንሃለሁ፤ የምለምንህ ስለ ዓለም ሳይሆን አንተ ስለሰጠኸኝ ሰዎች ነው፤ ምክንያቱም እነሱ የአንተ ናቸው፤ 10 ደግሞም የእኔ የሆነው ነገር ሁሉ የአንተ ነው፤+ የአንተ የሆነውም ሁሉ የእኔ ነው፤ እኔም በእነሱ መካከል ከብሬአለሁ።

11 “ከእንግዲህ እኔ በዓለም ውስጥ አልኖርም፤ እነሱ ግን በዓለም ውስጥ ናቸው፤+ እኔ ወደ አንተ መምጣቴ ነው። ቅዱስ አባት ሆይ፣ እኛ አንድ እንደሆንን* ሁሉ እነሱም አንድ እንዲሆኑ፣*+ ስለሰጠኸኝ ስለ ራስህ ስም ስትል ጠብቃቸው።+ 12 እኔ ከእነሱ ጋር ሳለሁ፣ ስለሰጠኸኝ ስለ ራስህ ስም ስል ስጠብቃቸው ቆይቻለሁ፤+ ደግሞም ጠብቄአቸዋለሁ፤ የቅዱስ መጽሐፉ ቃል ይፈጸም ዘንድ+ ከጥፋት ልጅ በቀር+ አንዳቸውም አልጠፉም።+ 13 አሁን ግን ወደ አንተ መምጣቴ ነው፤ ደስታዬ በውስጣቸው ሙሉ እንዲሆን+ አሁን በዓለም ላይ እያለሁ እነዚህን ነገሮች እናገራለሁ። 14 ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ፤ ሆኖም እኔ የዓለም ክፍል እንዳልሆንኩ ሁሉ እነሱም የዓለም ክፍል ስላልሆኑ ዓለም ጠላቸው።+

15 “የምለምንህ ከዓለም እንድታወጣቸው ሳይሆን ከክፉው* እንድትጠብቃቸው ነው።+ 16 እኔ የዓለም ክፍል እንዳልሆንኩ+ ሁሉ እነሱም የዓለም ክፍል አይደሉም።+ 17 በእውነትህ ቀድሳቸው፤*+ ቃልህ እውነት ነው።+ 18 አንተ ወደ ዓለም እንደላክኸኝ ሁሉ እኔም ወደ ዓለም ልኬአቸዋለሁ።+ 19 እነሱም በእውነት እንዲቀደሱ እኔ ራሴም ስለ እነሱ ስል ቅድስናዬን እጠብቃለሁ።

20 “የምለምንህ ስለ እነዚህ ብቻ ሳይሆን በእነሱ ቃል አማካኝነት በእኔ ለሚያምኑ ጭምር ነው፤ 21 ይህን ልመና የማቀርበውም ሁሉም አንድ እንዲሆኑ ነው፤+ ይኸውም ዓለም አንተ እንደላክኸኝ ያምን ዘንድ አባት ሆይ፣ አንተ ከእኔ ጋር አንድነት እንዳለህና እኔም ከአንተ ጋር አንድነት እንዳለኝ+ ሁሉ እነሱም ከእኛ ጋር አንድነት እንዲኖራቸው ነው። 22 እኛ አንድ እንደሆንን ሁሉ እነሱም አንድ እንዲሆኑ+ ለእኔ የሰጠኸኝን ክብር ሰጥቻቸዋለሁ። 23 እኔ ከእነሱ ጋር አንድነት አለኝ፤ አንተም ከእኔ ጋር አንድነት አለህ፤ ይህ ደግሞ እነሱም ፍጹም አንድ እንዲሆኑ* ነው፤ በተጨማሪም ዓለም አንተ እንደላክኸኝ እንዲሁም እኔን እንደወደድከኝ ሁሉ እነሱንም እንደወደድካቸው ያውቅ ዘንድ ነው። 24 አባት ሆይ፣ እነዚህ የሰጠኸኝ፣ እኔ ባለሁበት እነሱም ከእኔ ጋር እንዲሆኑ እፈልጋለሁ፤+ ይህም ዓለም ከመመሥረቱ* በፊት ስለወደድከኝ የሰጠኸኝን ክብር እንዲያዩ ነው።+ 25 ጻድቅ አባት ሆይ፣ በእርግጥ ዓለም አላወቀህም፤+ እኔ ግን አውቅሃለሁ፤+ እነዚህ ደግሞ አንተ እንደላክኸኝ አውቀዋል። 26 እኔን የወደድክበት ፍቅር እነሱም እንዲኖራቸው እንዲሁም እኔ ከእነሱ ጋር አንድነት እንዲኖረኝ+ ስምህን አሳውቄአቸዋለሁ፤ ደግሞም አሳውቃለሁ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ