የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 45
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ቂሮስ ባቢሎንን ድል እንዲያደርግ ተቀብቷል (1-8)

      • ሸክላ ከሠሪው ጋር ሙግት አይገጥምም (9-13)

      • ሌሎች ብሔራት ለእስራኤል እውቅና ይሰጣሉ (14-17)

      • የአምላክ የፍጥረት ሥራም ሆነ የሚናገረው ትንቢት አስተማማኝ ነው (18-25)

        • ምድር የተፈጠረችው መኖሪያ እንድትሆን ነው (18)

ኢሳይያስ 45:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የነገሥታትን ዳሌዎች ለመፍታት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕዝራ 1:1, 2፤ ኢሳ 44:28
  • +ኢሳ 13:17፤ 41:25
  • +ኢሳ 45:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 3

    ንቁ!፣

    11/2007፣ ገጽ 18

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 76-78

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/1997፣ ገጽ 10-11

    ለሰው ሁሉ፣ ገጽ 27-28

    ማመራመር፣ ገጽ 59

ኢሳይያስ 45:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 13:4
  • +መዝ 107:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 3

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 76-78

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/1997፣ ገጽ 10-11

    ማመራመር፣ ገጽ 59

ኢሳይያስ 45:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕዝራ 1:1, 2፤ ኢሳ 44:28
  • +ኤር 50:35, 37

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 76-79

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/1997፣ ገጽ 11

ኢሳይያስ 45:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 79-80

ኢሳይያስ 45:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በሚገባ አስታጥቅሃለሁ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 4:35, 39፤ 32:39

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 80-81

ኢሳይያስ 45:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 17:46፤ መዝ 102:15, 16፤ ኢሳ 37:20
  • +መዝ 83:18

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 80-81

ኢሳይያስ 45:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 1:3፤ ኤር 31:35
  • +ዘፀ 10:21፤ መዝ 104:20
  • +ኢሳ 26:12
  • +መክ 7:14፤ አሞጽ 3:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 81-82

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/1997፣ ገጽ 11

ኢሳይያስ 45:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 34:26
  • +ኢሳ 61:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 82

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/1/1997፣ ገጽ 11

ኢሳይያስ 45:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለሚከራከር።”

  • *

    ወይም “ያበጀውን።”

  • *

    “ወይስ ሸክላው ‘ሥራህ እጀታ የለውም’ ይላል?” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 29:16፤ ኤር 18:6፤ ሮም 9:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 83-84

ኢሳይያስ 45:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ምን እያማጥሽ ነው?”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 83-84

ኢሳይያስ 45:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:3
  • +ሆሴዕ 1:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 84-86

ኢሳይያስ 45:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 1:1፤ ኢሳ 40:28
  • +ዘፍ 1:27
  • +ኢሳ 44:24፤ ኤር 32:17፤ ዘካ 12:1
  • +ነህ 9:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 84-86

ኢሳይያስ 45:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 42:6
  • +2ዜና 36:23፤ ዕዝራ 1:2, 3፤ ኢሳ 44:28
  • +ኢሳ 13:17፤ 14:16, 17፤ 43:14፤ 49:25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 84-86

ኢሳይያስ 45:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “የጉልበት ሠራተኞች” ማለትም ሊሆን ይችላል።

  • *

    “ነጋዴዎችና” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +አስ 8:17፤ ኢሳ 14:1, 2፤ 49:23፤ 60:14፤ 61:5
  • +ዘካ 8:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2008፣ ገጽ 26

    4/1/2007፣ ገጽ 24-25

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 86-87

ኢሳይያስ 45:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:11፤ 60:16፤ ቲቶ 1:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 87-88

ኢሳይያስ 45:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 97:7፤ ኢሳ 44:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 87-88

ኢሳይያስ 45:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 26:4፤ 51:6
  • +ኢሳ 29:22፤ 54:4፤ ኢዩ 2:26፤ ሶፎ 3:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 88

ኢሳይያስ 45:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ባዶ እንድትሆን” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 42:5፤ ኤር 10:12
  • +መዝ 78:69፤ 104:5፤ 119:90፤ ምሳሌ 3:19
  • +ዘፍ 1:28፤ 9:1፤ መዝ 37:29፤ 115:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 6

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 88-90

ኢሳይያስ 45:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 48:16
  • +መዝ 111:7, 8፤ 119:137

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 88-90

ኢሳይያስ 45:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 66:20፤ ኤር 50:28
  • +ኢሳ 42:17፤ ኤር 50:2

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 90-91

ኢሳይያስ 45:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:3
  • +ዘዳ 4:39፤ ኢሳ 44:8፤ ማር 12:32

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 125

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 90-92

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/1998፣ ገጽ 13

ኢሳይያስ 45:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሚክ 7:7
  • +ዘዳ 4:35

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 91-92

ኢሳይያስ 45:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 55:10, 11
  • +ዘዳ 6:13፤ ሮም 14:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 91-92

ኢሳይያስ 45:24

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 91-92

ኢሳይያስ 45:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 61:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 91

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 45:1ዕዝራ 1:1, 2፤ ኢሳ 44:28
ኢሳ. 45:1ኢሳ 13:17፤ 41:25
ኢሳ. 45:1ኢሳ 45:4
ኢሳ. 45:2ኢሳ 13:4
ኢሳ. 45:2መዝ 107:16
ኢሳ. 45:3ዕዝራ 1:1, 2፤ ኢሳ 44:28
ኢሳ. 45:3ኤር 50:35, 37
ኢሳ. 45:5ዘዳ 4:35, 39፤ 32:39
ኢሳ. 45:61ሳሙ 17:46፤ መዝ 102:15, 16፤ ኢሳ 37:20
ኢሳ. 45:6መዝ 83:18
ኢሳ. 45:7ዘፍ 1:3፤ ኤር 31:35
ኢሳ. 45:7ዘፀ 10:21፤ መዝ 104:20
ኢሳ. 45:7ኢሳ 26:12
ኢሳ. 45:7መክ 7:14፤ አሞጽ 3:6
ኢሳ. 45:8ሕዝ 34:26
ኢሳ. 45:8ኢሳ 61:11
ኢሳ. 45:9ኢሳ 29:16፤ ኤር 18:6፤ ሮም 9:20
ኢሳ. 45:11ኢሳ 43:3
ኢሳ. 45:11ሆሴዕ 1:10
ኢሳ. 45:12ዘፍ 1:1፤ ኢሳ 40:28
ኢሳ. 45:12ዘፍ 1:27
ኢሳ. 45:12ኢሳ 44:24፤ ኤር 32:17፤ ዘካ 12:1
ኢሳ. 45:12ነህ 9:6
ኢሳ. 45:13ኢሳ 42:6
ኢሳ. 45:132ዜና 36:23፤ ዕዝራ 1:2, 3፤ ኢሳ 44:28
ኢሳ. 45:13ኢሳ 13:17፤ 14:16, 17፤ 43:14፤ 49:25
ኢሳ. 45:14አስ 8:17፤ ኢሳ 14:1, 2፤ 49:23፤ 60:14፤ 61:5
ኢሳ. 45:14ዘካ 8:23
ኢሳ. 45:15ኢሳ 43:11፤ 60:16፤ ቲቶ 1:3
ኢሳ. 45:16መዝ 97:7፤ ኢሳ 44:9
ኢሳ. 45:17ኢሳ 26:4፤ 51:6
ኢሳ. 45:17ኢሳ 29:22፤ 54:4፤ ኢዩ 2:26፤ ሶፎ 3:11
ኢሳ. 45:18ኢሳ 42:5፤ ኤር 10:12
ኢሳ. 45:18መዝ 78:69፤ 104:5፤ 119:90፤ ምሳሌ 3:19
ኢሳ. 45:18ዘፍ 1:28፤ 9:1፤ መዝ 37:29፤ 115:16
ኢሳ. 45:19ኢሳ 48:16
ኢሳ. 45:19መዝ 111:7, 8፤ 119:137
ኢሳ. 45:20ኢሳ 66:20፤ ኤር 50:28
ኢሳ. 45:20ኢሳ 42:17፤ ኤር 50:2
ኢሳ. 45:21ኢሳ 43:3
ኢሳ. 45:21ዘዳ 4:39፤ ኢሳ 44:8፤ ማር 12:32
ኢሳ. 45:22ሚክ 7:7
ኢሳ. 45:22ዘዳ 4:35
ኢሳ. 45:23ኢሳ 55:10, 11
ኢሳ. 45:23ዘዳ 6:13፤ ሮም 14:11
ኢሳ. 45:25ኢሳ 61:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 45:1-25

ኢሳይያስ

45 ይሖዋ ለቀባው ለቂሮስ+ እንዲህ ይላል፦

ብሔራትን በፊቱ ለማስገዛት፣+

ነገሥታትን ትጥቅ ለማስፈታት*

እንዲሁም የከተማው በሮች እንዳይዘጉ

መዝጊያዎቹን በፊቱ ለመክፈት ስል

ቀኝ እጁን ለያዝኩት+ ለቂሮስ፦

 2 “እኔ በፊትህ እሄዳለሁ፤+

ኮረብቶቹንም ደልዳላ አደርጋለሁ።

የመዳብ በሮቹን እሰባብራለሁ፤

የብረት መቀርቀሪያዎቹንም እቆርጣለሁ።+

 3 በስምህ የምጠራህ+

እኔ የእስራኤል አምላክ ይሖዋ መሆኔን እንድታውቅ፣

በጨለማ ያለውን ውድ ሀብትና

ስውር በሆኑ ቦታዎች የተደበቀውን ውድ ሀብት እሰጥሃለሁ።+

 4 ለአገልጋዬ ለያዕቆብ፣ ለመረጥኩትም ለእስራኤል ስል

በስምህ እጠራሃለሁ።

አንተ ባታውቀኝም እንኳ የክብር ስም እሰጥሃለሁ።

 5 እኔ ይሖዋ ነኝ፤ ከእኔም ሌላ ማንም የለም።

ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም።+

አንተ ባታውቀኝም እንኳ አበረታሃለሁ፤*

 6 ይኸውም ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ* ያሉ ሕዝቦች

ከእኔ በቀር ሌላ እንደሌለ እንዲያውቁ ነው።+

እኔ ይሖዋ ነኝ፤

ከእኔም ሌላ ማንም የለም።+

 7 ብርሃንን እሠራለሁ፤+ ጨለማንም እፈጥራለሁ፤+

ሰላምን አሰፍናለሁ፤+ ጥፋትንም እፈጥራለሁ፤+

እኔ ይሖዋ እነዚህን ነገሮች ሁሉ አደርጋለሁ።

 8 እናንተ ሰማያት፣ ከላይ አዝንቡ፤+

ደመናት ጽድቅን እንደ ዶፍ ያውርዱ።

ምድር ትከፈት፤ መዳንንም ታፍራ፤

ጽድቅንም በአንድነት ታብቅል።+

እኔ ይሖዋ ፈጥሬዋለሁ።”

 9 ከሠሪው ጋር ሙግት ለሚገጥም* ወዮለት!

እሱ መሬት ላይ በተጣሉ

ሌሎች ገሎች መካከል ያለ ተራ ገል ነውና።

ሸክላ፣ ሠሪውን* “የምትሠራው ምንድን ነው?” ይለዋል?+

የሠራኸውስ ነገር “እሱ እጅ የለውም” ይላል?*

10 አንድን አባት “ምን ልትወልድ ነው?” ብሎ ለሚጠይቅ፣

ሴትንም “ምን ልትወልጂ ነው?”* ለሚል ወዮለት!

11 የእስራኤል ቅዱስ፣+ ሠሪው የሆነው ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

“ወደፊት ስለሚሆኑት ነገሮች ልትጠይቁኝ፣

ደግሞስ ልጆቼንና+ የእጆቼን ሥራ በተመለከተ ልታዙኝ ትፈልጋላችሁ?

12 እኔ ምድርን ሠርቻለሁ፤+ በላይዋም ላይ ሰውን ፈጥሬአለሁ።+

በገዛ እጆቼ ሰማያትን ዘርግቻለሁ፤+

ሠራዊታቸውንም ሁሉ አዛለሁ።”+

13 “እኔ አንድን ሰው በጽድቅ አስነስቻለሁ፤+

መንገዱንም ሁሉ ቀና አደርጋለሁ።

እሱ ከተማዬን ይገነባል፤+

በግዞት ያለውንም ሕዝቤን ያለዋጋ ወይም ያለጉቦ ነፃ ያወጣል”+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

14 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

“የግብፅ ትርፍ፣* የኢትዮጵያ ሸቀጦችና* ቁመተ ረጃጅሞቹ የሳባ ሰዎች

ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የአንቺም ይሆናሉ።

በሰንሰለት ታስረው ከኋላሽ ይሄዳሉ።

መጥተው ይሰግዱልሻል።+

ደግሞም በጸሎት ‘አምላክ በእርግጥ ከአንቺ ጋር ነው፤+

ከእሱም በቀር ሌላ የለም፤ ሌላም አምላክ የለም’ ይሉሻል።”

15 አዳኝ የሆንከው የእስራኤል አምላክ ሆይ፣+

በእርግጥ አንተ ራስህን የምትሰውር አምላክ ነህ።

16 ሁሉም ያፍራሉ፤ ይዋረዳሉም፤

ጣዖቶችን የሚሠሩ ሁሉ ውርደት ተከናንበው ይሄዳሉ።+

17 እስራኤል ግን በይሖዋ ዘላለማዊ መዳን ያገኛል።+

እናንተም ለዘላለም አታፍሩም ወይም አትዋረዱም።+

18 ሰማያትን የፈጠረው፣+ እውነተኛው አምላክ፣

ምድርን የሠራትና ያበጃት፣ አጽንቶም የመሠረታት፣+

መኖሪያ እንድትሆን እንጂ ለከንቱ* ያልፈጠራት+

ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

“እኔ ይሖዋ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።

19 ስውር በሆነ ቦታ፣ ጨለማ በዋጠው ምድር አልተናገርኩም፤+

ለያዕቆብ ዘር

‘በከንቱ ፈልጉኝ’ አላልኩም።

እኔ ይሖዋ ጽድቅ የሆነውን እናገራለሁ፤ ቅን የሆነውንም አወራለሁ።+

20 ተሰብስባችሁ ኑ።

እናንተ ከብሔራት ያመለጣችሁ፣ በአንድነት ቅረቡ።+

የተቀረጹ ምስሎቻቸውን ተሸክመው የሚዞሩም ሆኑ

ሊያድናቸው ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ+ ምንም እውቀት የላቸውም።

21 ጉዳያችሁን ተናገሩ፤ እንዲሁም ሙግታችሁን አቅርቡ።

ተሰብስበው በአንድነት ይማከሩ።

ከረጅም ጊዜ በፊት ይህን አስቀድሞ የተናገረ ማን ነው?

ከጥንትስ ጀምሮ ይህን ያወጀ ማን ነው?

ይህን ያደረግኩት እኔ ይሖዋ አይደለሁም?

ከእኔ ሌላ አምላክ የለም፤

ከእኔ በቀር ጻድቅ አምላክና አዳኝ+ የሆነ ማንም የለም።+

22 የምድር ዳርቻዎች ሁሉ፣ ወደ እኔ ተመለሱ፤ ትድናላችሁ፤+

እኔ አምላክ ነኝና፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።+

23 በራሴ ምያለሁ፤

ቃል ከአፌ በጽድቅ ወጥቷል፤

ደግሞም አይመለስም፦+

ጉልበት ሁሉ ለእኔ ይንበረከካል፤

ምላስም ሁሉ ታማኝ ለመሆን ይምላል፤+

24 እንዲህም ይላል፦ ‘በእርግጥም በይሖዋ ዘንድ እውነተኛ ጽድቅና ብርታት አለ።

በእሱ ላይ የተቆጡ ሁሉ ኀፍረት ተከናንበው ወደ እሱ ይመጣሉ።

25 የእስራኤል ዘር ሁሉ በይሖዋ ትክክለኛ ሆኖ ይገኛል፤+

በእሱም ይኮራል።’”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ