የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ማቴዎስ 17
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ማቴዎስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ኢየሱስ በተአምራዊ ሁኔታ ተለወጠ (1-13)

      • “የሰናፍጭ ቅንጣት የምታክል እምነት” (14-21)

      • ኢየሱስ እንደሚሞት በድጋሚ ተናገረ (22, 23)

      • ከዓሣ አፍ በተገኘው ሳንቲም ግብር ተከፈለ (24-27)

ማቴዎስ 17:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 9:2-8፤ ሉቃስ 9:28-36

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ምሰሏቸው፣ ገጽ 193

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2010፣ ገጽ 27

    3/15/2008፣ ገጽ 31

    4/1/2000፣ ገጽ 12-14

    9/15/1991፣ ገጽ 20-21

ማቴዎስ 17:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነጭ ሆነ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ራእይ 1:13, 16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/1997፣ ገጽ 11, 12-14

    9/15/1991፣ ገጽ 20-23

ማቴዎስ 17:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2005፣ ገጽ 16-17

    5/15/1997፣ ገጽ 11, 12-14

    4/15/1995፣ ገጽ 23-25

ማቴዎስ 17:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 144

ማቴዎስ 17:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 2:7፤ ኢሳ 42:1፤ ማቴ 3:17፤ 2ጴጥ 1:17, 18
  • +ዘዳ 18:15፤ ማር 9:7፤ ሉቃስ 9:35፤ ሥራ 3:22, 23፤ ዕብ 2:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 51

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    3/2019፣ ገጽ 10

    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!፣ ገጽ 6

    አስተማሪ፣ ገጽ 15

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2000፣ ገጽ 14

    9/15/1999፣ ገጽ 22

ማቴዎስ 17:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 16:20፤ ማር 9:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2000፣ ገጽ 13-14

    9/15/1991፣ ገጽ 21

ማቴዎስ 17:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 9:11

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 144

ማቴዎስ 17:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 40:3፤ ሚል 4:5, 6፤ ማቴ 11:13, 14፤ ማር 9:12፤ ሉቃስ 1:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 15፣ ገጽ 32

ማቴዎስ 17:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 9:13
  • +ማቴ 16:21፤ ሉቃስ 23:24, 25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 144

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 15፣ ገጽ 31

    ማመራመር፣ ገጽ 317-318

ማቴዎስ 17:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ማመራመር፣ ገጽ 317-318

ማቴዎስ 17:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 9:37

ማቴዎስ 17:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማር 9:17-29፤ ሉቃስ 9:38-42

ማቴዎስ 17:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:5, 20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 146

ማቴዎስ 17:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 8:13፤ 9:22፤ 15:28፤ ዮሐ 4:51, 52

ማቴዎስ 17:19

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 147

ማቴዎስ 17:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 21:21፤ ማር 11:23፤ ሉቃስ 17:6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 147

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2008፣ ገጽ 30

    9/15/1991፣ ገጽ 15

ማቴዎስ 17:21

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ከተጨማሪው መረጃ ላይ ሀ3ን ተመልከት።

ማቴዎስ 17:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 20:18፤ ሉቃስ 9:44, 45

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 148

ማቴዎስ 17:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 16:21፤ ማር 9:31

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 148

ማቴዎስ 17:24

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ሁለት ድራክማ።” ለ14ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 30:13, 14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    “ተከታዬ ሁን፣” ገጽ 111-112

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 148

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1731

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2002፣ ገጽ 10

ማቴዎስ 17:25

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    “ተከታዬ ሁን፣” ገጽ 111-112

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 148

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2002፣ ገጽ 10

    3/15/1999፣ ገጽ 17

    11/15/1994፣ ገጽ 28

ማቴዎስ 17:26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    “ተከታዬ ሁን፣” ገጽ 111-112

    ኢየሱስ—መንገድ፣ ገጽ 148

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2002፣ ገጽ 10

    3/15/1999፣ ገጽ 17

    11/15/1994፣ ገጽ 28

ማቴዎስ 17:27

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ስታቴር ሳንቲም።” ቴትራድራክማ እንደሆነ ተደርጎ ይታሰባል። ለ14ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ቆሮ 10:32፤ 2ቆሮ 6:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1731

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2012፣ ገጽ 20

    2/1/2008፣ ገጽ 15

    11/15/1994፣ ገጽ 28

    ንቁ!፣

    5/8/2002፣ ገጽ 28-29

ተዛማጅ ሐሳብ

ማቴ. 17:1ማር 9:2-8፤ ሉቃስ 9:28-36
ማቴ. 17:2ራእይ 1:13, 16
ማቴ. 17:5መዝ 2:7፤ ኢሳ 42:1፤ ማቴ 3:17፤ 2ጴጥ 1:17, 18
ማቴ. 17:5ዘዳ 18:15፤ ማር 9:7፤ ሉቃስ 9:35፤ ሥራ 3:22, 23፤ ዕብ 2:3
ማቴ. 17:9ማቴ 16:20፤ ማር 9:9
ማቴ. 17:10ማር 9:11
ማቴ. 17:11ኢሳ 40:3፤ ሚል 4:5, 6፤ ማቴ 11:13, 14፤ ማር 9:12፤ ሉቃስ 1:17
ማቴ. 17:12ማር 9:13
ማቴ. 17:12ማቴ 16:21፤ ሉቃስ 23:24, 25
ማቴ. 17:14ሉቃስ 9:37
ማቴ. 17:15ማር 9:17-29፤ ሉቃስ 9:38-42
ማቴ. 17:17ዘዳ 32:5, 20
ማቴ. 17:18ማቴ 8:13፤ 9:22፤ 15:28፤ ዮሐ 4:51, 52
ማቴ. 17:20ማቴ 21:21፤ ማር 11:23፤ ሉቃስ 17:6
ማቴ. 17:22ማቴ 20:18፤ ሉቃስ 9:44, 45
ማቴ. 17:23ማቴ 16:21፤ ማር 9:31
ማቴ. 17:24ዘፀ 30:13, 14
ማቴ. 17:271ቆሮ 10:32፤ 2ቆሮ 6:3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
  • 27
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ማቴዎስ 17:1-27

የማቴዎስ ወንጌል

17 ኢየሱስ ከስድስት ቀን በኋላ ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን ብቻ ይዞ ወደ አንድ ረጅም ተራራ ወጣ።+ 2 በፊታቸውም ተለወጠ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ አበራ፤ ልብሱም እንደ ብርሃን አንጸባረቀ።*+ 3 ከዚያም ሙሴና ኤልያስ ከእሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው። 4 በዚህ ጊዜ ጴጥሮስ ኢየሱስን “ጌታ ሆይ፣ እዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው። ከፈለግክ በዚህ ስፍራ አንድ ለአንተ፣ አንድ ለሙሴና አንድ ለኤልያስ ሦስት ድንኳኖች እተክላለሁ” አለው። 5 ገና እየተናገረ ሳለም ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፤ ከደመናውም “በጣም የምደሰትበት፣ የምወደው ልጄ ይህ ነው።+ እሱን ስሙት”+ የሚል ድምፅ ተሰማ። 6 ደቀ መዛሙርቱ ይህን ሲሰሙ በፍርሃት ተውጠው በግንባራቸው ተደፉ። 7 በዚህ ጊዜ ኢየሱስ ወደ እነሱ ቀርቦ ዳሰሳቸውና “ተነሱ። አትፍሩ” አላቸው። 8 ቀና ብለው ሲመለከቱ ከኢየሱስ በቀር ሌላ ማንንም አላዩም። 9 ከተራራው እየወረዱ ሳሉ ኢየሱስ “የሰው ልጅ ከሞት እስኪነሳ ድረስ ራእዩን ለማንም እንዳትናገሩ” ሲል አዘዛቸው።+

10 ይሁን እንጂ ደቀ መዛሙርቱ “ታዲያ ጸሐፍት ኤልያስ በመጀመሪያ መምጣት አለበት የሚሉት ለምንድን ነው?” ሲሉ ጠየቁት።+ 11 እሱም መልሶ እንዲህ አለ፦ “በእርግጥ ኤልያስ መጥቶ ሁሉንም ነገር ወደ ቀድሞ ሁኔታው ይመልሳል።+ 12 እኔ ግን እላችኋለሁ፣ ኤልያስ መምጣቱን መጥቷል፤ እነሱ ግን የፈለጉትን ነገር አደረጉበት+ እንጂ አላወቁትም። የሰው ልጅም እንደዚሁ በእነሱ እጅ ይሠቃያል።”+ 13 በዚህ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ የነገራቸው ስለ መጥምቁ ዮሐንስ እንደሆነ ገባቸው።

14 ወደ ሕዝቡ በመጡ ጊዜ+ አንድ ሰው ወደ እሱ ቀረበና ተንበርክኮ እንዲህ አለው፦ 15 “ጌታ ሆይ፣ ለልጄ ምሕረት አድርግለት፤ የሚጥል በሽታ ስላለበት በጠና ታሟል። አንዴ እሳት ውስጥ አንዴ ደግሞ ውኃ ውስጥ ይወድቃል።+ 16 ወደ ደቀ መዛሙርትህ አመጣሁት፤ እነሱ ግን ሊፈውሱት አልቻሉም።” 17 ኢየሱስም መልሶ “እምነት የለሽና ጠማማ ትውልድ ሆይ፣+ ከእናንተ ጋር እስከ መቼ መቆየት ሊኖርብኝ ነው? እስከ መቼስ እናንተን መታገሥ ሊኖርብኝ ነው? ልጁን ወደ እኔ አምጡት” አለ። 18 ከዚያም ኢየሱስ ጋኔኑን ገሠጸው፤ ጋኔኑም ከልጁ ወጣ፤ ልጁም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰ።+ 19 ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ብቻቸውን ወደ ኢየሱስ መጥተው “እኛ ልናስወጣው ያልቻልነው ለምንድን ነው?” አሉት። 20 እሱም “እምነታችሁ ስላነሰ ነው። እውነት እላችኋለሁ፣ የሰናፍጭ ቅንጣት የምታክል እምነት ካላችሁ ይህን ተራራ ‘ከዚህ ተነስተህ ወደዚያ ሂድ’ ብትሉት ይሄዳል፤ የሚሳናችሁም ነገር አይኖርም”+ አላቸው። 21 *——

22 በገሊላ ተሰብስበው ሳሉ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “የሰውን ልጅ ለሰዎች አሳልፈው ይሰጡታል፤+ 23 እነሱም ይገድሉታል፤ እሱም በሦስተኛው ቀን ይነሳል።”+ ደቀ መዛሙርቱም በጣም አዘኑ።

24 ቅፍርናሆም ከደረሱ በኋላ የቤተ መቅደሱን ግብር* የሚሰበስቡት ሰዎች ወደ ጴጥሮስ ቀርበው “መምህራችሁ የቤተ መቅደሱን ግብር አይከፍልም?”+ አሉት። 25 እሱም “ይከፍላል” አላቸው። ይሁን እንጂ ወደ ቤት በገባ ጊዜ ኢየሱስ በቅድሚያ እንዲህ አለው፦ “ስምዖን ምን ይመስልሃል? የምድር ነገሥታት ቀረጥ ወይም ግብር የሚቀበሉት ከማን ነው? ከልጆቻቸው ወይስ ከሌሎች?” 26 እሱም “ከሌሎች” ብሎ ሲመልስለት ኢየሱስ እንዲህ አለው፦ “እንግዲያው ልጆቹ ግብር ከመክፈል ነፃ ናቸው። 27 ሆኖም እንቅፋት እንዳንሆንባቸው+ ወደ ባሕሩ ሄደህ መንጠቆ ጣል፤ ከዚያም መጀመሪያ የምትይዘውን ዓሣ አፉን ስትከፍት አንድ የብር ሳንቲም * ታገኛለህ። ሳንቲሙን ወስደህ ለእኔና ለአንተ ክፈል።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ