የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 27
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ይሖዋ የሕይወቴ ተገን ነው

        • የአምላክን ቤተ መቅደስ በአድናቆት መመልከት (4)

        • ‘አባቴና እናቴ ቢተዉኝ ይሖዋ ይቀበለኛል’ (10)

        • “ይሖዋን ተስፋ አድርግ” (14)

መዝሙር 27:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 36:9፤ 43:3፤ 119:105
  • +መዝ 23:4፤ ሮም 8:31፤ ዕብ 13:6
  • +መዝ 62:6፤ ኢሳ 12:2

መዝሙር 27:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 22:16

መዝሙር 27:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 20:15፤ 32:7፤ መዝ 3:6

መዝሙር 27:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በተመስጦ እመለከት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 23:6፤ 65:4
  • +1ሳሙ 3:3፤ 1ዜና 16:1፤ መዝ 26:8

መዝሙር 27:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 32:7፤ 57:1፤ ሶፎ 2:3
  • +መዝ 61:4
  • +መዝ 40:2

መዝሙር 27:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 130:2
  • +መዝ 4:1፤ 5:2

መዝሙር 27:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 63:1፤ 105:4፤ ሶፎ 2:3

መዝሙር 27:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 69:17፤ 143:7
  • +መዝ 46:1

መዝሙር 27:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 69:8
  • +ኢሳ 49:15

መዝሙር 27:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 25:4፤ 86:11፤ ኢሳ 30:20፤ 54:13

መዝሙር 27:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለጠላቶቼ ነፍስ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 31:8፤ 41:2, 11
  • +ማቴ 26:59-61

መዝሙር 27:13

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በሕያዋን ምድር የይሖዋን ጥሩነት አያለሁ የሚል ጽኑ እምነት አለኝ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 33:28-30

መዝሙር 27:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 25:3፤ 62:5
  • +ኢሳ 40:31

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 27:1መዝ 36:9፤ 43:3፤ 119:105
መዝ. 27:1መዝ 23:4፤ ሮም 8:31፤ ዕብ 13:6
መዝ. 27:1መዝ 62:6፤ ኢሳ 12:2
መዝ. 27:2መዝ 22:16
መዝ. 27:32ዜና 20:15፤ 32:7፤ መዝ 3:6
መዝ. 27:4መዝ 23:6፤ 65:4
መዝ. 27:41ሳሙ 3:3፤ 1ዜና 16:1፤ መዝ 26:8
መዝ. 27:5መዝ 32:7፤ 57:1፤ ሶፎ 2:3
መዝ. 27:5መዝ 61:4
መዝ. 27:5መዝ 40:2
መዝ. 27:7መዝ 130:2
መዝ. 27:7መዝ 4:1፤ 5:2
መዝ. 27:8መዝ 63:1፤ 105:4፤ ሶፎ 2:3
መዝ. 27:9መዝ 69:17፤ 143:7
መዝ. 27:9መዝ 46:1
መዝ. 27:10መዝ 69:8
መዝ. 27:10ኢሳ 49:15
መዝ. 27:11መዝ 25:4፤ 86:11፤ ኢሳ 30:20፤ 54:13
መዝ. 27:12መዝ 31:8፤ 41:2, 11
መዝ. 27:12ማቴ 26:59-61
መዝ. 27:13ኢዮብ 33:28-30
መዝ. 27:14መዝ 25:3፤ 62:5
መዝ. 27:14ኢሳ 40:31
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 27:1-14

መዝሙር

የዳዊት መዝሙር።

27 ይሖዋ ብርሃኔና+ አዳኜ ነው።

ማንን እፈራለሁ?+

ይሖዋ የሕይወቴ ተገን ነው።+

ማን ያሸብረኛል?

 2 ክፉዎች ሥጋዬን ለመብላት ባጠቁኝ ጊዜ፣+

ተሰናክለው የወደቁት ባላጋራዎቼና ጠላቶቼ ናቸው።

 3 ሠራዊት በዙሪያዬ ቢሰፍርም፣

ልቤ በፍርሃት አይዋጥም።+

ጦርነት ቢከፈትብኝም እንኳ

በልበ ሙሉነት እመላለሳለሁ።

 4 ይሖዋን አንድ ነገር ለመንኩት፤

ምኞቴም ይኸው ነው፦

በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በይሖዋ ቤት እኖር ዘንድ፣+

ይሖዋ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን በትኩረት እመለከት ዘንድ፣

ቤተ መቅደሱንም በአድናቆት አይ* ዘንድ ነው።+

 5 በመዓት ቀን በመጠለያው ይሸሽገኛል፤+

ሚስጥራዊ ቦታ በሆነው ድንኳኑ ውስጥ ይሰውረኛል፤+

ከፍ ባለ ዓለት ላይ ያስቀምጠኛል።+

 6 በመሆኑም ራሴ በዙሪያዬ ካሉ ጠላቶቼ በላይ ከፍ ብሏል፤

በድንኳኑ ውስጥ በእልልታ መሥዋዕት አቀርባለሁ፤

ለይሖዋ የውዳሴ መዝሙር እዘምራለሁ።

 7 ይሖዋ ሆይ፣ በምጮኽበት ጊዜ ስማኝ፤+

ሞገስ አሳየኝ፤ መልስም ስጠኝ።+

 8 ልቤ በአንተ ቦታ ሆኖ ሲናገር

“ፊቴን ፈልጉ” ብሏል።

ይሖዋ ሆይ፣ ፊትህን እሻለሁ።+

 9 ፊትህን ከእኔ አትሰውር።+

አገልጋይህን ተቆጥተህ ፊት አትንሳው።

አንተ ረዳቴ ነህ፤+

አዳኝ አምላኬ ሆይ፣ ከእኔ አትለይ፤ አትተወኝም።

10 የገዛ አባቴና እናቴ ቢተዉኝ እንኳ+

ይሖዋ ራሱ ይቀበለኛል።+

11 ይሖዋ ሆይ፣ መንገድህን አስተምረኝ፤+

ከጠላቶቼ ጥበቃ እንዳገኝ ቀና በሆነ መንገድ ምራኝ።

12 ለጠላቶቼ* አሳልፈህ አትስጠኝ፤+

ሐሰተኛ ምሥክሮች በእኔ ላይ ተነስተዋልና፤+

ደግሞም እኔን ለማጥቃት ይዝቱብኛል።

13 በሕያዋን ምድር የይሖዋን ጥሩነት አያለሁ የሚል እምነት ባይኖረኝ ኖሮ

ምን ይውጠኝ ነበር!*+

14 ይሖዋን ተስፋ አድርግ፤+

ደፋር ሁን፤ ልብህም ይጽና።+

አዎ፣ ይሖዋን ተስፋ አድርግ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ