የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ጴጥሮስ 1
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

1 ጴጥሮስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ሰላምታ (1, 2)

      • “ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል” (3-12)

      • እንደ ታዛዥ ልጆች ቅዱሳን ሁኑ (13-25)

1 ጴጥሮስ 1:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 10:2
  • +ሥራ 2:5, 9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መመሥከር፣ ገጽ 26

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    3/2018፣ ገጽ 14

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/15/2012፣ ገጽ 19

    3/15/2012፣ ገጽ 21

    8/15/2007፣ ገጽ 10-11

    7/15/2004፣ ገጽ 24-25

    9/1/1997፣ ገጽ 8

    “ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ” ጥራዝ 17፣ ገጽ 19

1 ጴጥሮስ 1:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 8:29
  • +ዕብ 12:22, 24
  • +2ተሰ 2:13

1 ጴጥሮስ 1:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ቆሮ 15:20
  • +ራእይ 20:6
  • +1ጴጥ 1:23

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    1/2016፣ ገጽ 20

    መጠበቂያ ግንብ፣

    3/15/2012፣ ገጽ 21

    4/1/2009፣ ገጽ 3

1 ጴጥሮስ 1:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ቆሮ 15:53፤ 2ጢሞ 1:10፤ 1ጴጥ 5:4
  • +ዮሐ 14:2፤ 2ጢሞ 4:8

1 ጴጥሮስ 1:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/15/2012፣ ገጽ 27-31

    6/15/2007፣ ገጽ 18

1 ጴጥሮስ 1:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ቆሮ 4:17፤ 2ጢሞ 3:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2009፣ ገጽ 12

    5/15/1998፣ ገጽ 16

1 ጴጥሮስ 1:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ተጣርቶ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ያዕ 1:2, 3
  • +2ተሰ 1:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    11/15/2008፣ ገጽ 21

    8/15/2007፣ ገጽ 14

    8/1/2001፣ ገጽ 32

    5/15/1998፣ ገጽ 16

1 ጴጥሮስ 1:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    2/1/1997፣ ገጽ 14-19

1 ጴጥሮስ 1:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሳችሁን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 6:22

1 ጴጥሮስ 1:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 13:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2002፣ ገጽ 13

1 ጴጥሮስ 1:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 53:5
  • +ዳን 9:24-27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2002፣ ገጽ 13

1 ጴጥሮስ 1:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 15:26፤ ሥራ 2:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/2009፣ ገጽ 24

    11/15/2008፣ ገጽ 21

1 ጴጥሮስ 1:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 12:35
  • +ኤፌ 5:17፤ 1ጴጥ 4:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    12/2021፣ ገጽ 13

    መጠበቂያ ግንብ፣

    3/15/2012፣ ገጽ 23

    3/1/2006፣ ገጽ 22

    10/1/1997፣ ገጽ 27-28

1 ጴጥሮስ 1:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 28:9፤ ሮም 12:1፤ ዕብ 12:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    12/2021፣ ገጽ 2, 15

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2017፣ ገጽ 9

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/1996፣ ገጽ 15-20

1 ጴጥሮስ 1:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 11:44፤ 19:2፤ 20:7, 26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው፣ ርዕስ 137

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 34-35

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    12/2021፣ ገጽ 2, 3-4

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 40

    በአምላክ ፍቅር ኑሩ፣ ገጽ 77

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2017፣ ገጽ 9

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/2008፣ ገጽ 26

1 ጴጥሮስ 1:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 10:17
  • +2ቆሮ 7:1

1 ጴጥሮስ 1:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በወግ ከወረሳችሁት።”

  • *

    ቃል በቃል “የተዋጃችሁት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ቆሮ 6:20

1 ጴጥሮስ 1:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 12:5፤ ዘሌ 22:20፤ ዮሐ 1:29
  • +ኢሳ 53:12፤ ዕብ 9:14
  • +1ቆሮ 5:7

1 ጴጥሮስ 1:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ይህ አባባል የአዳምንና የሔዋንን ዘሮች ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 17:5፤ ኤፌ 1:4
  • +ቆላ 1:26, 27

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/1/2006፣ ገጽ 23-24

1 ጴጥሮስ 1:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሥራ 2:24
  • +ዕብ 2:9
  • +ዮሐ 14:6

1 ጴጥሮስ 1:22

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሳችሁን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሮም 12:9፤ 1ዮሐ 3:17
  • +1ጢሞ 1:5

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    9/2023፣ ገጽ 29

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 227

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    1/2021፣ ገጽ 22

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 56

    መጠበቂያ ግንብ፣

    10/15/1993፣ ገጽ 12

1 ጴጥሮስ 1:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ዘር የሚተካን ወይም ፍሬ የሚያፈራን ዘር ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 3:3፤ 2ቆሮ 5:17፤ 1ጴጥ 1:3፤ 1ዮሐ 3:9
  • +ዮሐ 3:6
  • +ዮሐ 6:63፤ ያዕ 1:18

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2009፣ ገጽ 3

    3/15/1991፣ ገጽ 22

1 ጴጥሮስ 1:24

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሰው ሁሉ።”

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    9/2017፣ ገጽ 18-19

1 ጴጥሮስ 1:25

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ከተጨማሪው መረጃ ላይ ሀ5ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 40:6-8
  • +ቲቶ 1:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    9/2017፣ ገጽ 18-19

ተዛማጅ ሐሳብ

1 ጴጥ. 1:1ማቴ 10:2
1 ጴጥ. 1:1ሥራ 2:5, 9
1 ጴጥ. 1:2ሮም 8:29
1 ጴጥ. 1:2ዕብ 12:22, 24
1 ጴጥ. 1:22ተሰ 2:13
1 ጴጥ. 1:31ቆሮ 15:20
1 ጴጥ. 1:3ራእይ 20:6
1 ጴጥ. 1:31ጴጥ 1:23
1 ጴጥ. 1:41ቆሮ 15:53፤ 2ጢሞ 1:10፤ 1ጴጥ 5:4
1 ጴጥ. 1:4ዮሐ 14:2፤ 2ጢሞ 4:8
1 ጴጥ. 1:62ቆሮ 4:17፤ 2ጢሞ 3:12
1 ጴጥ. 1:7ያዕ 1:2, 3
1 ጴጥ. 1:72ተሰ 1:7
1 ጴጥ. 1:9ሮም 6:22
1 ጴጥ. 1:10ማቴ 13:17
1 ጴጥ. 1:11ኢሳ 53:5
1 ጴጥ. 1:11ዳን 9:24-27
1 ጴጥ. 1:12ዮሐ 15:26፤ ሥራ 2:4
1 ጴጥ. 1:13ሉቃስ 12:35
1 ጴጥ. 1:13ኤፌ 5:17፤ 1ጴጥ 4:7
1 ጴጥ. 1:15ዘዳ 28:9፤ ሮም 12:1፤ ዕብ 12:14
1 ጴጥ. 1:16ዘሌ 11:44፤ 19:2፤ 20:7, 26
1 ጴጥ. 1:17ዘዳ 10:17
1 ጴጥ. 1:172ቆሮ 7:1
1 ጴጥ. 1:181ቆሮ 6:20
1 ጴጥ. 1:19ዘፀ 12:5፤ ዘሌ 22:20፤ ዮሐ 1:29
1 ጴጥ. 1:19ኢሳ 53:12፤ ዕብ 9:14
1 ጴጥ. 1:191ቆሮ 5:7
1 ጴጥ. 1:20ዮሐ 17:5፤ ኤፌ 1:4
1 ጴጥ. 1:20ቆላ 1:26, 27
1 ጴጥ. 1:21ሥራ 2:24
1 ጴጥ. 1:21ዕብ 2:9
1 ጴጥ. 1:21ዮሐ 14:6
1 ጴጥ. 1:22ሮም 12:9፤ 1ዮሐ 3:17
1 ጴጥ. 1:221ጢሞ 1:5
1 ጴጥ. 1:23ዮሐ 3:3፤ 2ቆሮ 5:17፤ 1ጴጥ 1:3፤ 1ዮሐ 3:9
1 ጴጥ. 1:23ዮሐ 3:6
1 ጴጥ. 1:23ዮሐ 6:63፤ ያዕ 1:18
1 ጴጥ. 1:25ኢሳ 40:6-8
1 ጴጥ. 1:25ቲቶ 1:3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ጴጥሮስ 1:1-25

የጴጥሮስ የመጀመሪያው ደብዳቤ

1 የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ከሆነው ከጴጥሮስ፤+ በጳንጦስ፣ በገላትያ፣ በቀጰዶቅያ፣+ በእስያና በቢቲኒያ ተበትነው ለሚገኙ፣ ጊዜያዊ ነዋሪዎች ለሆኑ የአምላክ ምርጦች፣ 2 ይኸውም አባት የሆነው አምላክ አስቀድሞ ባወቀው መሠረት ለተመረጡት+ ደግሞም ታዛዥ እንዲሆኑና በኢየሱስ ክርስቶስ ደም እንዲረጩ+ በመንፈስ ለተቀደሱት፦+

ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።

3 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይወደስ፤ እሱ በታላቅ ምሕረቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ+ አማካኝነት ለሕያው ተስፋ+ እንደ አዲስ ወልዶናልና፤+ 4 እንዲሁም ለማይበሰብስ፣ ለማይረክስና ለማይጠፋ ርስት ወልዶናል።+ ይህም በሰማይ ለእናንተ ተጠብቆላችኋል፤+ 5 እናንተንም አምላክ በዘመኑ መጨረሻ ለሚገለጠው መዳን በእምነት አማካኝነት በኃይሉ እየጠበቃችሁ ነው። 6 አሁን ለአጭር ጊዜ በልዩ ልዩ ፈተናዎች መጨነቃችሁ የግድ ቢሆንም በእነዚህ ሁሉ ነገሮች የተነሳ እጅግ እየተደሰታችሁ ነው፤+ 7 እነዚህ ፈተናዎች የሚደርሱባችሁ፣ በእሳት የተፈተነ ቢሆንም እንኳ ሊጠፋ ከሚችለው ወርቅ እጅግ የላቀ ዋጋ ያለውና ተፈትኖ* የተረጋገጠው እምነታችሁ+ ኢየሱስ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ ምስጋናን፣ ግርማንና ክብርን ያስገኝ ዘንድ ነው።+ 8 እሱን አይታችሁት ባታውቁም ትወዱታላችሁ። አሁን ባታዩትም እንኳ በእሱ ላይ እምነት እያሳያችሁና በቃላት ሊገለጽ በማይችል ታላቅ ደስታ እጅግ ሐሴት እያደረጋችሁ ነው፤ 9 ምክንያቱም የእምነታችሁ ግብ ላይ እንደምትደርሱ ይኸውም ራሳችሁን* እንደምታድኑ ታውቃላችሁ።+

10 ለእናንተ ስለሚሰጠው ጸጋ የተነበዩት ነቢያት ይህን መዳን በተመለከተ ትጋት የተሞላበት ምርምርና ጥልቅ ጥናት አካሂደዋል።+ 11 በውስጣቸው ያለው መንፈስ በክርስቶስ ላይ ስለሚደርሱት መከራዎችና+ ከዚያ በኋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ ሲመሠክር ከክርስቶስ ጋር በተያያዘ ስለ የትኛው ጊዜ ወይም ወቅት እያመለከተ እንዳለ ይመረምሩ ነበር።+ 12 እነሱ ራሳቸውን እያገለገሉ እንዳልሆነ ተገልጦላቸው ነበር። ከዚህ ይልቅ ከሰማይ በተላከ መንፈስ ቅዱስ+ ምሥራቹን ባበሰሩላችሁ ሰዎች አማካኝነት ከተነገሯችሁ ነገሮች ጋር በተያያዘ እናንተን እያገለገሉ ነበር። መላእክትም እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ።

13 በመሆኑም አእምሯችሁን ዝግጁ በማድረግ ለሥራ ታጠቁ፤+ የማስተዋል ስሜታችሁን በሚገባ ጠብቁ፤+ ተስፋችሁን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚገለጥበት ጊዜ በምታገኙት ጸጋ ላይ አድርጉ። 14 ታዛዥ ልጆች እንደመሆናችሁ መጠን ቀድሞ እውቀት ባልነበራችሁ ጊዜ ትከተሉት በነበረው ምኞት መሠረት መቀረጻችሁን አቁሙ፤ 15 ከዚህ ይልቅ የጠራችሁ ቅዱስ አምላክ፣ ቅዱስ እንደሆነ ሁሉ እናንተም በምግባራችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ፤+ 16 “እኔ ቅዱስ ስለሆንኩ እናንተም ቅዱሳን ልትሆኑ ይገባል” ተብሎ ተጽፏልና።+

17 ደግሞም ምንም ሳያዳላ+ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት የምትለምኑ ከሆነ ጊዜያዊ ነዋሪዎች ሆናችሁ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ አምላክን በመፍራት ኑሩ።+ 18 እናንተ ከቀድሞ አባቶቻችሁ ከወረሳችሁት* ከንቱ አኗኗር ነፃ የወጣችሁት*+ ሊበላሹ በሚችሉ ነገሮች ይኸውም በብር ወይም በወርቅ እንዳልሆነ ታውቃላችሁና። 19 ከዚህ ይልቅ ነፃ የወጣችሁት ነውርና እንከን እንደሌለበት በግ+ ደም ባለ ውድ ደም+ ይኸውም በክርስቶስ ደም ነው።+ 20 እርግጥ እሱ አስቀድሞ የታወቀው፣ ዓለም ከመመሥረቱ* በፊት+ ነው፤ ሆኖም ለእናንተ ሲባል በዘመናት መጨረሻ ላይ እንዲገለጥ ተደረገ።+ 21 እናንተም እምነታችሁና ተስፋችሁ በአምላክ ላይ ይሆን ዘንድ እሱን ከሞት ባስነሳውና+ ክብር ባጎናጸፈው+ አምላክ ያመናችሁት በእሱ አማካኝነት ነው።+

22 እንግዲህ ለእውነት በመታዘዝ ራሳችሁን* ስላነጻችሁ ግብዝነት የሌለበት የወንድማማች መዋደድ አላችሁ፤+ በመሆኑም እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ።+ 23 ሕያው በሆነውና ጸንቶ በሚኖረው አምላክ ቃል አማካኝነት እንደ አዲስ የተወለዳችሁት+ በሚበሰብስ ሳይሆን በማይበሰብስ ዘር*+ ነው።+ 24 “ሥጋ ሁሉ* እንደ ሣር ነውና፤ ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነው፤ ሣሩ ይጠወልጋል፤ አበባውም ይረግፋል፤ 25 የይሖዋ* ቃል ግን ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።”+ ለእናንተም የተሰበከላችሁ ምሥራች ይህ “ቃል” ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ