የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 49
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ለይሖዋ አገልጋይ የተሰጠ ሥራ (1-12)

        • “ለብሔራት ብርሃን” (6)

      • ለእስራኤል የተነገረ ማጽናኛ (13-26)

ኢሳይያስ 49:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ከማህፀን ጀምሮ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 55:4
  • +ኢሳ 44:2፤ 46:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 136-137

ኢሳይያስ 49:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 51:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/1/2008፣ ገጽ 15

    ራእይ፣ ገጽ 282

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 137-138, 151

ኢሳይያስ 49:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 44:23
  • +ኢሳ 43:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 138-140

ኢሳይያስ 49:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሆኖም ይሖዋ ፍትሕ ያሰፍንልኛል።”

  • *

    ወይም “ወሮታዬንም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 40:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 140-141

ኢሳይያስ 49:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 56:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 140

ኢሳይያስ 49:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 98:2፤ ኢሳ 11:10፤ 52:10፤ ሥራ 13:47
  • +ኢሳ 42:6፤ ማቴ 12:18፤ ሉቃስ 2:30, 32

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2009፣ ገጽ 22

    1/15/2007፣ ገጽ 10

    12/15/1998፣ ገጽ 19

    3/15/1994፣ ገጽ 25

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 141-142

ኢሳይያስ 49:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በነፍስ ለተናቀውና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:14
  • +ኢሳ 53:3
  • +ዘዳ 7:9
  • +ኢሳ 42:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 142-143

ኢሳይያስ 49:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በጎ ፈቃድ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 69:13
  • +ሉቃስ 1:69፤ 22:43፤ 2ቆሮ 6:2፤ ዕብ 5:7
  • +ኢሳ 42:6, 7
  • +ኢሳ 54:3

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/15/2009፣ ገጽ 23

    12/15/1998፣ ገጽ 18-19

    ራእይ፣ ገጽ 127

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 143-145, 151

ኢሳይያስ 49:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “በተራቆቱ ኮረብቶችም” ማለትም ሊሆን ይችላል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 102:19, 20
  • +መዝ 112:4፤ ኢሳ 9:2፤ ሉቃስ 1:68, 79

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 143-144

ኢሳይያስ 49:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 55:1፤ 65:13
  • +ኢሳ 32:2
  • +ሕዝ 34:23
  • +መዝ 23:1, 2፤ ኤር 31:9፤ ራእይ 7:16, 17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 127

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 143-144

ኢሳይያስ 49:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 107:6, 7፤ ኢሳ 11:16፤ 40:3, 4

ኢሳይያስ 49:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 30:4
  • +ኢሳ 43:5, 6

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 143-144

ኢሳይያስ 49:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 42:10
  • +ኢሳ 55:12
  • +ኢሳ 12:1፤ 40:1፤ 66:13
  • +ኢሳ 44:23፤ 61:3፤ ኤር 31:13

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 145-146

ኢሳይያስ 49:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 54:7
  • +ሰቆ 5:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 146-148

ኢሳይያስ 49:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 44:21፤ ኤር 31:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 250-251

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    7/2021፣ ገጽ 25

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    6/2020፣ ገጽ 18

    መጠበቂያ ግንብ፣

    2/1/2012፣ ገጽ 15

    5/1/2008፣ ገጽ 8-9

    9/15/2007፣ ገጽ 21-22

    7/1/2003፣ ገጽ 18-19

    12/1/1998፣ ገጽ 32

    እውነተኛ እምነት፣ ገጽ 3

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 146-147

ኢሳይያስ 49:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 146-147

ኢሳይያስ 49:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 147-148

ኢሳይያስ 49:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:5, 6፤ 60:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 147-148

ኢሳይያስ 49:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 51:3
  • +ኤር 30:18, 19
  • +ኤር 51:34
  • +ኤር 30:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 147-148

ኢሳይያስ 49:20

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 54:1, 2

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 147-148

ኢሳይያስ 49:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 43:5፤ ኤር 31:17
  • +ሰቆ 1:1
  • +ኢሳ 62:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 147-148

ኢሳይያስ 49:22

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለምልክት የሚተከል ምሰሶዬንም።”

  • *

    ቃል በቃል “በእቅፋቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕዝራ 1:3፤ ኢሳ 11:10, 12፤ 62:10
  • +ኢሳ 60:4፤ 66:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 148-149

ኢሳይያስ 49:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 60:10, 16
  • +ኢሳ 60:14
  • +ሚክ 7:16, 17
  • +ኢሳ 25:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ራእይ፣ ገጽ 60-61

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 148-149

ኢሳይያስ 49:24

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 149-150

ኢሳይያስ 49:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 29:14፤ 46:27፤ ሆሴዕ 6:11፤ ኢዩ 3:1
  • +ኢሳ 52:2፤ ኤር 29:10፤ 50:34፤ ዘካ 9:11
  • +ኢሳ 54:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 149-151

ኢሳይያስ 49:26

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ሥጋም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ጢሞ 1:1
  • +ኢሳ 41:14፤ 48:20
  • +ኢሳ 60:16፤ ሕዝ 39:28

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    የኢሳይያስ ትንቢት 2፣ ገጽ 150-151

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 49:1ኢሳ 55:4
ኢሳ. 49:1ኢሳ 44:2፤ 46:3
ኢሳ. 49:2ኢሳ 51:16
ኢሳ. 49:3ኢሳ 44:23
ኢሳ. 49:3ኢሳ 43:10
ኢሳ. 49:4ኢሳ 40:10
ኢሳ. 49:5ኢሳ 56:8
ኢሳ. 49:6መዝ 98:2፤ ኢሳ 11:10፤ 52:10፤ ሥራ 13:47
ኢሳ. 49:6ኢሳ 42:6፤ ማቴ 12:18፤ ሉቃስ 2:30, 32
ኢሳ. 49:7ኢሳ 43:14
ኢሳ. 49:7ኢሳ 53:3
ኢሳ. 49:7ዘዳ 7:9
ኢሳ. 49:7ኢሳ 42:1
ኢሳ. 49:8መዝ 69:13
ኢሳ. 49:8ሉቃስ 1:69፤ 22:43፤ 2ቆሮ 6:2፤ ዕብ 5:7
ኢሳ. 49:8ኢሳ 42:6, 7
ኢሳ. 49:8ኢሳ 54:3
ኢሳ. 49:9መዝ 102:19, 20
ኢሳ. 49:9መዝ 112:4፤ ኢሳ 9:2፤ ሉቃስ 1:68, 79
ኢሳ. 49:10ኢሳ 55:1፤ 65:13
ኢሳ. 49:10ኢሳ 32:2
ኢሳ. 49:10ሕዝ 34:23
ኢሳ. 49:10መዝ 23:1, 2፤ ኤር 31:9፤ ራእይ 7:16, 17
ኢሳ. 49:11መዝ 107:6, 7፤ ኢሳ 11:16፤ 40:3, 4
ኢሳ. 49:12ዘዳ 30:4
ኢሳ. 49:12ኢሳ 43:5, 6
ኢሳ. 49:13ኢሳ 42:10
ኢሳ. 49:13ኢሳ 55:12
ኢሳ. 49:13ኢሳ 12:1፤ 40:1፤ 66:13
ኢሳ. 49:13ኢሳ 44:23፤ 61:3፤ ኤር 31:13
ኢሳ. 49:14ኢሳ 54:7
ኢሳ. 49:14ሰቆ 5:20
ኢሳ. 49:15ኢሳ 44:21፤ ኤር 31:20
ኢሳ. 49:18ኢሳ 43:5, 6፤ 60:4
ኢሳ. 49:19ኢሳ 51:3
ኢሳ. 49:19ኤር 30:18, 19
ኢሳ. 49:19ኤር 51:34
ኢሳ. 49:19ኤር 30:16
ኢሳ. 49:20ኢሳ 54:1, 2
ኢሳ. 49:21ኢሳ 43:5፤ ኤር 31:17
ኢሳ. 49:21ሰቆ 1:1
ኢሳ. 49:21ኢሳ 62:4
ኢሳ. 49:22ዕዝራ 1:3፤ ኢሳ 11:10, 12፤ 62:10
ኢሳ. 49:22ኢሳ 60:4፤ 66:20
ኢሳ. 49:23ኢሳ 60:10, 16
ኢሳ. 49:23ኢሳ 60:14
ኢሳ. 49:23ሚክ 7:16, 17
ኢሳ. 49:23ኢሳ 25:9
ኢሳ. 49:25ኤር 29:14፤ 46:27፤ ሆሴዕ 6:11፤ ኢዩ 3:1
ኢሳ. 49:25ኢሳ 52:2፤ ኤር 29:10፤ 50:34፤ ዘካ 9:11
ኢሳ. 49:25ኢሳ 54:17
ኢሳ. 49:261ጢሞ 1:1
ኢሳ. 49:26ኢሳ 41:14፤ 48:20
ኢሳ. 49:26ኢሳ 60:16፤ ሕዝ 39:28
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 49:1-26

ኢሳይያስ

49 እናንተ ደሴቶች ስሙኝ፤

እናንተም በሩቅ ያላችሁ ብሔራት+ በጥሞና አዳምጡ።

ይሖዋ ከመወለዴ በፊት* ጠርቶኛል።+

በእናቴ ማህፀን ከነበርኩበት ጊዜ አንስቶ ስሜን ጠርቷል።

 2 አፌን እንደተሳለ ሰይፍ አደረገው፤

በእጁ ጥላ ሥር ሰወረኝ።+

የሾለ ፍላጻ አደረገኝ፤

በኮሮጆው ውስጥ ሸሸገኝ።

 3 እሱም “እስራኤል ሆይ፣ አንተ ግርማዬን የምገልጥብህ+

አገልጋዬ ነህ”+ አለኝ።

 4 እኔ ግን “የደከምኩት በከንቱ ነው።

ጉልበቴንም ያፈሰስኩት ከንቱ ለሆነና ምንም ፋይዳ ለሌለው ነገር ነው።

ሆኖም የሚዳኘኝ ይሖዋ ነው፤*

ደሞዜንም* የሚከፍለኝ አምላኬ ነው”+ አልኩ።

 5 የእሱ አገልጋይ እንድሆን ከማህፀን ጀምሮ የሠራኝ ይሖዋ፣

እስራኤል ወደ እሱ ይሰበሰብ ዘንድ

ያዕቆብን ወደ እሱ እንድመልስ አዞኛል።+

በይሖዋ ፊት እከብራለሁ፤

አምላኬም ብርታቴ ይሆናል።

 6 እንዲህም አለ፦ “የያዕቆብን ነገዶች ዳግመኛ ለማቋቋምና

ጥበቃ ያገኙትን እስራኤላውያን መልሰህ ለማምጣት

አገልጋዬ መሆንህ በቂ አይደለም።

የማዳን ሥራዬ እስከ ምድር ዳርቻ ይደርስ ዘንድ+

ለብሔራት ብርሃን አድርጌ ሰጥቼሃለሁ።”+

7 እስራኤልን የሚቤዠው፣ የእስራኤል ቅዱስ የሆነው ይሖዋ፣+ እጅግ ለተናቀውና*+ በሕዝብ ለተጠላው የገዢዎች አገልጋይ እንዲህ ይላል፦

“ታማኝ በሆነው በይሖዋ፣+

አንተንም በመረጠህ+ በእስራኤል ቅዱስ የተነሳ

ነገሥታት አይተው ይነሳሉ፤

መኳንንትም ይሰግዳሉ።”

 8 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

“ሞገስ* በማሳይበት ዘመን መልስ ሰጥቼሃለሁ፤+

በመዳንም ቀን ረድቼሃለሁ፤+

ለሰዎች ቃል ኪዳን አድርጌ እሰጥህ ዘንድ ጠብቄሃለሁ፤+

ይህም ምድሪቱን ዳግመኛ እንድታቋቁም፣

የወደመውን ርስታቸውን መልሰህ እንድታወርሳቸው፣+

 9 እስረኞቹን ‘ኑ ውጡ!’+

በጨለማ ያሉትንም+ ‘ራሳችሁን ግለጡ!’ እንድትል ነው።

በየመንገዱ ዳር ይመገባሉ፤

በተበላሹ መንገዶችም* ሁሉ አጠገብ መሰማሪያ ያገኛሉ።

10 አይራቡም፤ አይጠሙም፤+

ሐሩርም ሆነ ፀሐይ አያቃጥላቸውም።+

ምሕረት የሚያደርግላቸው ይመራቸዋልና፤+

የውኃ ምንጮች ወዳሉበትም ይወስዳቸዋል።+

11 ተራሮቼን ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ፤

አውራ ጎዳናዎቼም ከፍ ያሉ ይሆናሉ።+

12 እነሆ፣ እነዚህ ከሩቅ ይመጣሉ፤+

እነሆም፣ እነዚህ ከሰሜንና ከምዕራብ፣

እነዚህ ደግሞ ከሲኒም ምድር ይመጣሉ።”+

13 እናንተ ሰማያት፣ እልል በሉ፤ አንቺም ምድር፣ ሐሴት አድርጊ።+

ተራሮች በደስታ እልል ይበሉ።+

ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷልና፤+

ለተጎሳቆሉት ሕዝቦቹም ምሕረት ያሳያል።+

14 ጽዮን ግን “ይሖዋ ትቶኛል፤+

ይሖዋም ረስቶኛል”+ ትላለች።

15 እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለች?

ከማህፀኗ ለወጣውስ ልጅ አትራራም?

እነዚህ ሴቶች ቢረሱ እንኳ እኔ ፈጽሞ አልረሳሽም።+

16 እነሆ፣ በእጄ መዳፍ ላይ ቀርጬሻለሁ።

ግንቦችሽ ምንጊዜም በፊቴ ናቸው።

17 ወንዶች ልጆችሽ ፈጥነው ይመለሳሉ።

ያፈራረሱሽና ያወደሙሽ አንቺን ለቀው ይሄዳሉ።

18 ዓይንሽን አንስተሽ ዙሪያሽን ተመልከቺ።

ሁሉም በአንድነት እየተሰበሰቡ ነው።+

ወደ አንቺም እየመጡ ነው።

“በሕያውነቴ እምላለሁ” ይላል ይሖዋ፣

“አንቺም ሁሉንም እንደ ጌጥ ትለብሻቸዋለሽ፤

እንደ ሙሽራም ትጎናጸፊያቸዋለሽ።

19 ስፍራዎችሽ ባድማና ወና፣ ምድርሽም የወደመ ቢሆንም+

አሁን በዚያ የሚኖሩ ሰዎች ቦታው በጣም ይጠባቸዋል፤+

የዋጡሽም+ ከአንቺ ይርቃሉ።+

20 የወላድ መሃን ከሆንሽ በኋላ የተወለዱት ወንዶች ልጆች፣

ጆሮሽ እየሰማ ‘ይህ ቦታ በጣም ጠቦናል።

የምንኖርበት በቂ ስፍራ ስጪን’ ይላሉ።+

21 አንቺም በልብሽ እንዲህ ትያለሽ፦

‘እኔ ልጆቼን በሞት ያጣሁና መሃን

እንዲሁም በምርኮ የተወሰድኩና እስረኛ የሆንኩ ሴት ሆኜ ሳለ

እነዚህን ልጆች የወለደልኝ ማን ነው?

ያሳደጋቸውስ ማን ነው?+

እነሆ፣ እኔ ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤+

ታዲያ እነዚህ ከየት መጡ?’”+

22 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

“እነሆ፣ እጄን ለብሔራት አነሳለሁ፤

ምልክቴንም * ለሕዝቦች ከፍ አደርጋለሁ።+

ወንዶች ልጆችሽን በክንዳቸው* ይዘው ያመጧቸዋል፤

ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ይሸከሟቸዋል።+

23 ነገሥታት ይንከባከቡሻል፤+

ልዕልቶቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ።

በግንባራቸው ተደፍተው ይሰግዱልሻል፤+

የእግርሽንም አቧራ ይልሳሉ፤+

አንቺም እኔ ይሖዋ እንደሆንኩ ታውቂያለሽ፤

እኔን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም።”+

24 በምርኮ የተያዙ ሰዎች ከኃያል ሰው እጅ ሊወሰዱ ይችላሉ?

ወይስ በጨቋኝ እጅ የወደቁ ምርኮኞችን የሚታደጋቸው ይኖራል?

25 ይሖዋ ግን እንዲህ ይላል፦

“በኃያል ሰው የተማረኩ ሰዎችም እንኳ ከእጁ ላይ ይወሰዳሉ፤+

በጨቋኝ እጅ የወደቁ ሰዎችንም የሚታደጋቸው ይኖራል።+

አንቺን የሚቃወሙትን እቃወማለሁ፤+

ወንዶች ልጆችሽንም አድናቸዋለሁ።

26 በደል የሚፈጽሙብሽን የገዛ ሥጋቸውን እንዲበሉ አደርጋቸዋለሁ፤

ልክ እንደ ጣፋጭ ወይን ጠጅ የገዛ ደማቸውን ጠጥተው ይሰክራሉ።

ሰውም* ሁሉ እኔ ይሖዋ

አዳኝሽና+ የምቤዥሽ፣+

የያዕቆብም ኃያል አምላክ እንደሆንኩ ያውቃል።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ