የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ዘፍጥረት የመጽሐፉ ይዘት

      • ሰው ኃጢአት ውስጥ የወደቀበት ሁኔታ (1-13)

        • የመጀመሪያው ውሸት (4, 5)

      • ይሖዋ በዓመፀኞቹ ላይ ያስተላለፈው ፍርድ (14-24)

        • ስለ ሴቲቱ ዘር የተነገረ ትንቢት (15)

        • ከኤደን ገነት ተባረሩ (23, 24)

ዘፍጥረት 3:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በጣም መሠሪ፤ እጅግ ተንኮለኛ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ቆሮ 11:3፤ ራእይ 12:9፤ 20:2
  • +ዘፍ 2:17

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    6/2020፣ ገጽ 3-4

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2017፣ ገጽ 5

    መጠበቂያ ግንብ፣

    5/15/2011፣ ገጽ 16-17

    1/1/2011፣ ገጽ 12

    9/1/2004፣ ገጽ 14-15

    11/15/2001፣ ገጽ 27

    7/1/2001፣ ገጽ 19

    2/1/1996፣ ገጽ 23

    4/1/1994፣ ገጽ 10

ዘፍጥረት 3:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 2:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

ዘፍጥረት 3:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 2:8, 9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

ዘፍጥረት 3:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዮሐ 8:44፤ 1ዮሐ 3:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 120-121

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    6/2020፣ ገጽ 4

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    12/2019፣ ገጽ 15

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    10/2018፣ ገጽ 6-7

    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?፣ ገጽ 65-66

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2014፣ ገጽ 9

    9/15/2007፣ ገጽ 5-6

    4/1/1994፣ ገጽ 10

    የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፣ ገጽ 61-63

    እውቀት፣ ገጽ 73

ዘፍጥረት 3:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:22

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 120-121

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    4/2018፣ ገጽ 5-6

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    2/2017፣ ገጽ 5

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    8/2016፣ ገጽ 9

    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?፣ ገጽ 65-66

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2014፣ ገጽ 9-10

    5/15/2011፣ ገጽ 16-17

    7/15/2009፣ ገጽ 9

    9/15/2007፣ ገጽ 5-7

    9/1/2004፣ ገጽ 14-15

    4/1/1994፣ ገጽ 10-13

    የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፣ ገጽ 61-63

    ንቁ!፣

    6/2006፣ ገጽ 28-29

    እውቀት፣ ገጽ 73

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 100-101

ዘፍጥረት 3:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ቆሮ 11:3፤ 1ጢሞ 2:14፤ ያዕ 1:14, 15
  • +ሮም 5:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ለዘላለም በደስታ ኑር!፣ ትምህርት 26

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2013፣ ገጽ 15

    5/15/2011፣ ገጽ 16-17

    11/15/2000፣ ገጽ 25-26

ዘፍጥረት 3:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:21

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    3/2019፣ ገጽ 5

ዘፍጥረት 3:8

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2004፣ ገጽ 29

    7/1/2001፣ ገጽ 7

    8/1/1991፣ ገጽ 21

ዘፍጥረት 3:10

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2006፣ ገጽ 4-5

ዘፍጥረት 3:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 2:25
  • +ዘፍ 2:17

ዘፍጥረት 3:12

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/15/2014፣ ገጽ 7

    6/15/1997፣ ገጽ 15

ዘፍጥረት 3:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ቆሮ 11:3፤ 1ጢሞ 2:14

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    ንቁ!፣

    12/8/1998፣ ገጽ 21

ዘፍጥረት 3:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:1

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    6/15/2007፣ ገጽ 31

ዘፍጥረት 3:15

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ያቆስላል፤ ይመታል።”

  • *

    ወይም “ትመታለህ፤ ትጨፈልቃለህ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ራእይ 12:9
  • +ራእይ 12:1
  • +ዮሐ 8:44፤ 1ዮሐ 3:10
  • +ዘፍ 22:18፤ 49:10፤ ገላ 3:16, 29
  • +ራእይ 12:7, 17
  • +ራእይ 20:2, 10
  • +ማቴ 27:50፤ ሥራ 3:15

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    10/2023፣ ገጽ 20-21

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    7/2022፣ ገጽ 14-19

    ወደ ይሖዋ ቅረብ፣ ገጽ 189-196

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    9/2016፣ ገጽ 25-26

    8/2016፣ ገጽ 9

    መጠበቂያ ግንብ፣

    12/15/2015፣ ገጽ 14-15

    10/15/2014፣ ገጽ 8-9, 13

    9/15/2012፣ ገጽ 7

    6/15/2012፣ ገጽ 7-11, 15, 19

    1/1/2011፣ ገጽ 10

    9/15/2009፣ ገጽ 26-27

    5/15/2009፣ ገጽ 22

    12/15/2008፣ ገጽ 14-16

    11/15/2008፣ ገጽ 27

    12/1/2007፣ ገጽ 23-25, 26-28

    1/1/2007፣ ገጽ 20-25

    6/1/2006፣ ገጽ 23-24

    2/15/2006፣ ገጽ 4, 17, 18-19

    5/1/2005፣ ገጽ 11-12

    11/15/2004፣ ገጽ 30

    8/15/2000፣ ገጽ 13

    7/15/2000፣ ገጽ 13

    5/15/2000፣ ገጽ 15-16

    4/15/1999፣ ገጽ 10-11

    2/1/1998፣ ገጽ 8-10, 13, 17-18

    6/1/1997፣ ገጽ 9

    6/1/1996፣ ገጽ 9-14

    2/1/1994፣ ገጽ 10-11

    የአምላክ መንግሥት እየገዛ ነው!፣ ገጽ 33-35

    የመጽሐፍ ቅዱስ መልእክት፣ ገጽ 5, 28

    ራእይ፣ ገጽ 10-14, 181, 286-295

    አምላክን አምልክ፣ ገጽ 33-35

    የአምላክ ቃል፣ ገጽ 150-161

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 116-117

ዘፍጥረት 3:16

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    9/1/2012፣ ገጽ 4

    8/15/1998፣ ገጽ 6

    6/15/1997፣ ገጽ 15

    9/15/1995፣ ገጽ 20-21

    7/15/1995፣ ገጽ 11

    8/15/1993፣ ገጽ 5-6

    7/1/1991፣ ገጽ 11

    ንቁ!፣

    12/8/2005፣ ገጽ 16-17

    ማመራመር፣ ገጽ 432

ዘፍጥረት 3:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ምድራዊ ሰው፤ ሰው፤ የሰው ዘር” የሚል ትርጉም አለው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 2:17
  • +ዘፍ 5:29
  • +ሮም 8:20

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2004፣ ገጽ 29

    11/1/1996፣ ገጽ 8

ዘፍጥረት 3:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 2:7
  • +መዝ 104:29፤ መክ 3:20፤ 12:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (ለሕዝብ የሚሰራጭ)፣

    ቁጥር 3 2019፣ ገጽ 8

    መጠበቂያ ግንብ፣

    3/1/2015፣ ገጽ 5

    7/15/2001፣ ገጽ 5

    4/1/1999፣ ገጽ 16

    5/15/1995፣ ገጽ 4

    መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምረናል?፣ ገጽ 66

    የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት፣ ገጽ 63

    ንቁ!፣

    12/2007፣ ገጽ 5-6

    የሙታን መናፍስት፣ ገጽ 4

    እውቀት፣ ገጽ 58

    ለዘላለም መኖር፣ ገጽ 76

ዘፍጥረት 3:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “ሕያው” የሚል ትርጉም አለው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሥራ 17:26

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ፣

    4/15/1999፣ ገጽ 17

ዘፍጥረት 3:21

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:7

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    11/2018፣ ገጽ 28

    መጠበቂያ ግንብ፣

    8/1/2006፣ ገጽ 5

    6/15/2005፣ ገጽ 9-10

ዘፍጥረት 3:22

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:5
  • +ዘፍ 2:9

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    አዲስ ዓለም ትርጉም፣ ገጽ 1643

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2011፣ ገጽ 8

    10/15/2003፣ ገጽ 27

    11/15/2000፣ ገጽ 27

    4/15/1999፣ ገጽ 7-8

ዘፍጥረት 3:23

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 3:19
  • +ዘፍ 2:8

ዘፍጥረት 3:24

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 80:1፤ ኢሳ 37:16፤ ሕዝ 10:4

ማውጫዎች

  • የምርምር መርጃ

    መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)፣

    4/2016፣ ገጽ 16-17

    መጠበቂያ ግንብ፣

    1/1/2013፣ ገጽ 14

    1/1/2009፣ ገጽ 12

    ምሰሏቸው፣ ገጽ 12-13

    ራእይ፣ ገጽ 306

ተዛማጅ ሐሳብ

ዘፍ. 3:12ቆሮ 11:3፤ ራእይ 12:9፤ 20:2
ዘፍ. 3:1ዘፍ 2:17
ዘፍ. 3:2ዘፍ 2:16
ዘፍ. 3:3ዘፍ 2:8, 9
ዘፍ. 3:4ዮሐ 8:44፤ 1ዮሐ 3:8
ዘፍ. 3:5ዘፍ 3:22
ዘፍ. 3:62ቆሮ 11:3፤ 1ጢሞ 2:14፤ ያዕ 1:14, 15
ዘፍ. 3:6ሮም 5:12
ዘፍ. 3:7ዘፍ 3:21
ዘፍ. 3:11ዘፍ 2:25
ዘፍ. 3:11ዘፍ 2:17
ዘፍ. 3:132ቆሮ 11:3፤ 1ጢሞ 2:14
ዘፍ. 3:14ዘፍ 3:1
ዘፍ. 3:15ራእይ 12:9
ዘፍ. 3:15ራእይ 12:1
ዘፍ. 3:15ዮሐ 8:44፤ 1ዮሐ 3:10
ዘፍ. 3:15ዘፍ 22:18፤ 49:10፤ ገላ 3:16, 29
ዘፍ. 3:15ራእይ 12:7, 17
ዘፍ. 3:15ራእይ 20:2, 10
ዘፍ. 3:15ማቴ 27:50፤ ሥራ 3:15
ዘፍ. 3:17ዘፍ 2:17
ዘፍ. 3:17ዘፍ 5:29
ዘፍ. 3:17ሮም 8:20
ዘፍ. 3:19ዘፍ 2:7
ዘፍ. 3:19መዝ 104:29፤ መክ 3:20፤ 12:7
ዘፍ. 3:20ሥራ 17:26
ዘፍ. 3:21ዘፍ 3:7
ዘፍ. 3:22ዘፍ 3:5
ዘፍ. 3:22ዘፍ 2:9
ዘፍ. 3:23ዘፍ 3:19
ዘፍ. 3:23ዘፍ 2:8
ዘፍ. 3:24መዝ 80:1፤ ኢሳ 37:16፤ ሕዝ 10:4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ዘፍጥረት 3:1-24

ዘፍጥረት

3 እባብም+ ይሖዋ አምላክ ከሠራቸው የዱር እንስሳት ሁሉ እጅግ ጠንቃቃ* ነበር። በመሆኑም ሴቲቱን “በእርግጥ አምላክ ‘በአትክልቱ ስፍራ ካለው ከማንኛውም ዛፍ አትብሉ’ ብሏችኋል?”+ ሲል ጠየቃት። 2 በዚህ ጊዜ ሴቲቱ እባቡን እንዲህ አለችው፦ “በአትክልቱ ስፍራ ካሉት ዛፎች ፍሬ መብላት እንችላለን።+ 3 ይሁንና በአትክልቱ ስፍራ መካከል የሚገኘውን ዛፍ+ ፍሬ በተመለከተ አምላክ ‘ከእሱ አትብሉ፤ ፈጽሞም አትንኩት፤ አለዚያ ትሞታላችሁ’ ብሏል።” 4 በዚህ ጊዜ እባቡ ሴቲቱን እንዲህ አላት፦ “መሞት እንኳ ፈጽሞ አትሞቱም።+ 5 አምላክ ከዛፉ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንደሚገለጡና መልካምና ክፉን በማወቅ ረገድ እንደ አምላክ እንደምትሆኑ+ ስለሚያውቅ ነው።”

6 በዚህም የተነሳ ሴቲቱ ዛፉ ለመብል መልካም፣ ሲያዩትም የሚያጓጓ እንደሆነ ተመለከተች፤ ዛፉ ለዓይን የሚማርክ ነበር። ስለሆነም ከዛፉ ፍሬ ወስዳ በላች።+ ባሏም አብሯት ሲሆን ለእሱም ሰጠችው፤ እሱም በላ።+ 7 ከዚያም የሁለቱም ዓይኖች ተገለጡ፤ ራቁታቸውን መሆናቸውንም አስተዋሉ። በመሆኑም የበለስ ቅጠል በመስፋት የሚያሸርጡት ነገር ለራሳቸው ሠሩ።+

8 በኋላም ሰውየውና ሚስቱ ቀኑ ነፋሻማ በሆነበት ጊዜ ላይ ይሖዋ አምላክ በአትክልቱ ስፍራ ውስጥ ሲሄድ ድምፁን ሰሙ፤ እነሱም በአትክልቱ ስፍራ ባሉት ዛፎች መካከል በመግባት ከይሖዋ አምላክ ፊት ተደበቁ። 9 ይሖዋ አምላክም ሰውየውን በተደጋጋሚ በመጣራት “የት ነህ?” አለው። 10 በመጨረሻም ሰውየው “በአትክልቱ ስፍራ ድምፅህን ሰማሁ፤ ሆኖም ራቁቴን ስለነበርኩ ፈራሁ፤ ስለሆነም ተደበቅኩ” አለ። 11 እሱም “ራቁትህን+ እንደሆንክ ማን ነገረህ? እንዳትበላ ብዬ ካዘዝኩህ ዛፍ+ በላህ?” አለው። 12 ሰውየውም “ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ይህች ሴት ከዛፉ ፍሬ ሰጠችኝና በላሁ” አለ። 13 ከዚያም ይሖዋ አምላክ ሴቲቱን “ለመሆኑ ይህ ያደረግሽው ነገር ምንድን ነው?” አላት። ሴቲቱም “እባቡ አታለለኝና በላሁ”+ ስትል መለሰች።

14 ከዚያም ይሖዋ አምላክ እባቡን+ እንዲህ አለው፦ “ይህን ስላደረግክ ከቤት እንስሳት ሁሉ እንዲሁም ከዱር እንስሳት ሁሉ የተረገምክ ትሆናለህ። በሕይወትህ ዘመን ሁሉ በሆድህ እየተሳብክ ትሄዳለህ፤ እንዲሁም አፈር ትበላለህ። 15 በአንተና+ በሴቲቱ+ መካከል እንዲሁም በዘርህና+ በዘሯ+ መካከል ጠላትነት+ እንዲኖር አደርጋለሁ፤ እሱ ራስህን ይጨፈልቃል፤*+ አንተም ተረከዙን ታቆስላለህ።”*+

16 ሴቲቱንም እንዲህ አላት፦ “በእርግዝናሽ ወቅት የሚሰማሽን ሕመም በእጅጉ አበዛለሁ፤ ልጆች የምትወልጂውም በሥቃይ ይሆናል፤ ምኞትሽ ሁሉ ባልሽ ይሆናል፤ እሱ ደግሞ ይገዛሻል።”

17 አዳምንም* እንዲህ አለው፦ “የሚስትህን ቃል ስለሰማህና ‘ከእሱ አትብላ’ ብዬ ካዘዝኩህ ዛፍ+ ወስደህ ስለበላህ በአንተ የተነሳ ምድር የተረገመች ትሁን።+ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ የምድርን ፍሬ በሥቃይ ትበላለህ።+ 18 ምድርም እሾህና አሜኬላ ታበቅልብሃለች፤ አንተም በሜዳ ላይ የሚበቅለውን ተክል ትበላለህ። 19 ከመሬት ስለተገኘህ+ ወደ መሬት እስክትመለስ ድረስ ላብህን እያንጠፈጠፍክ ምግብ ትበላለህ። አፈር ስለሆንክ ወደ አፈር ትመለሳለህ።”+

20 ከዚህ በኋላ አዳም ሚስቱን ሔዋን* ብሎ ጠራት፤ ምክንያቱም እሷ የሕያዋን ሁሉ እናት ትሆናለች።+ 21 ይሖዋ አምላክም ረጅም ልብስ ከቆዳ ሠርቶ አዳምንና ሚስቱን አለበሳቸው።+ 22 ከዚያም ይሖዋ አምላክ እንዲህ አለ፦ “እንግዲህ ሰውየው መልካምና ክፉን በማወቅ ረገድ ከእኛ እንደ አንዱ ሆኗል።+ አሁን ደግሞ እጁን በመዘርጋት ከሕይወት ዛፍ+ ፍሬ ወስዶ እንዳይበላና ለዘላለም እንዳይኖር . . .” 23 ይህን ካለ በኋላም የተገኘበትን መሬት እንዲያርስ፣+ ይሖዋ አምላክ አዳምን ከኤደን የአትክልት ስፍራ+ አባረረው። 24 ሰውየውንም አስወጣው፤ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ በኤደን የአትክልት ስፍራ በስተ ምሥራቅ በኩል ኪሩቤልና+ ያለማቋረጥ የሚሽከረከር የነበልባል ሰይፍ አስቀመጠ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ